
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፪
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
6th - 12th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
7 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
አባታችን አቡን አረጋዊን ወደ ደብረ ዳሞ ተራራ የወጡት እንዴት ነው?
በእግዚአብሔር ፈቃድ በእግራቸው ነው።
በእግዚአብሔር ፈቃድ በዘንዶ ነው።
በእግዚአብሔር ፈቃድ በመኪና ነው።
መልስ የለም
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ቅዱሳን መካናት ለሃገራችን ኢትዮጵያ የሰጡት ጥቅም ምንድን ነው?
ቱሪስቶች ወደ ሃገራችን እንዲመጡ ምክንያት ናቸው።
ብዙ ዕውቀት ያላቸው ሊቃውንት መገኛ ቦታ ነው።
ሁለቱም መልስ ነው።
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ቅዱስ ሉቃስ የሳለው የእመቤታችን ስዕለ አድህኖ የሚገኛው በየትኛው ነው?
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በስዕሉ ላይ ስለሚታየው ቤተ ክርስቲያን/ገዳም ትክክል ያልሆነው የቱ ነው።
በእግዚአብሔር ፈቃድና ትእዛዝ በውሃ ላይ የተሠራ ቤተ ክርስቲያን ነው።
በቅዱስ ይምረሐነ ክርስቶስ የተሠራ ቤተ ክርስቲያን ነው።
ቅዱስ ይምርሐነ ክርስቶስ ገዳም ይባላል።
ደብረ ሊባኖስ ገዳም ይባላል።
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የአባታችን የአቡነ ተክለ ሃይማኖት አፅመ ሥጋቸው ያለበት ቅዱሳን መካናት የቱ ነው?
6.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ግማደ መስቀሉ ያረፈበት ከኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት የቱ ነው?
ደብረ ሊባኖስ
ግሸን ደብረ ከርቤ
አክሱም ጽዮን
መልስ የለም
7.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
የሙሴ ጸላት የሚገችበት ከቅዱሳን መካናት ውስጥ የቱ ነው?
ደብረ ወርቅ ማርያም
አክሱም ጽዮን
ግሸን ማርያም
መልስ የለም
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?