Search Header Logo

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ አንድ

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

2nd - 4th Grade

Used 1+ times

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ አንድ
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በትምህርተ ሃይማኖት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአባቱ ቀኝ ተቀመጠ ሲባል ምን ማለት ነው?

ሀ) በክብር ተቀመጠ

ለ) ለወልድ መውጣት መውረድ አለው ሲለን ነው

ሐ) የጌታችን ክብሩ የባሕርይው ነው ሲለን

መ) ሀ እና ሐ መልስ ናቸው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግመኛ የሚመጣው ለምንድነው?

ሀ) ጻድቃንን በቀኙ ኃጥአንን በግራው ሊያቆም

ለ) ለፍርድ

ሐ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

መ) እኛን ለማዳን

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሐዋርያት በሰበሰቧት በንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን ማለት ምን ማለት ነው?

ሀ) በወርቅ በብር በጭቃ በጨፈቃ ቢሠራ አንድ ነው ማለት ነው

ለ) ሐዋርያት ያስተማሯት ያሳመኗት ያጠመቋት ክብርት ንጽሕት በምትሆን እናምናለን፡፡

ሐ) በከተማም በገጠርም ያለች ቤተ ክርስቲያን አንዲት ናት ማለት ነው

መ) በአንድ እምነት ያምናሉ በአንድ ጥምቀት ይጠመቃሉ አንድ ሥጋውን ደሙን ይቀበላሉ

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ኃጢአት በሚሠረይባት በአንዲት ጥምቀት እናምናለን ሲባል ምን ማለት ነው?

ሀ) በአብ ስም በወልድ ስም በመንፈስ ቅዱስ ስም ቢጠመቁ አንድ ነው

ለ) በዐርባ ቀን በሰማንያ ቀን በዐርባ ዘመን በሰማንያ ዘመን ቢጠመቁ አንድ ነውና፡፡

ሐ) በሊቀ ጳጳስ በጳጳስ በኤጲስ ቆጶስ በቄስ እጅ ቢጠመቁ አንድ ነውና

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከአምሥቱ አዕማደ ምሥጢራት ከፈረሱ ከበሰበሱ በኋላ አካል አግኝተው ታድሰው ሙታን የሚነሱበት ምሥጢር የትኛው ነው?

ሀ) ምሥጢረ ሥጋዌ

ለ) ምሥጢረ ጥምቀት

ሐ) ምሥጢረ ትንሣኤ ሙታን

መ) ምሥጢረ ቁርባን

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?

Discover more resources for Religious Studies