ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ አንድ

2nd - 4th Grade

5 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት (የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት (የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ አንድ

2nd - 5th Grade

5 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ምድብ አንድ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ምድብ አንድ

4th Grade

5 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ አንድ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ አንድ

3rd - 5th Grade

6 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት ፣ ምድብ  አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት ፣ ምድብ አንድ

3rd - 4th Grade

5 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ አንድ

1st - 2nd Grade

5 Qs

ጰራቅሊጦስ (ምድብ ፩)

ጰራቅሊጦስ (ምድብ ፩)

2nd - 6th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፩

1st - 4th Grade

6 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ሆሣዕና ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ሆሣዕና ምድብ አንድ

1st - 4th Grade

5 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ አንድ

Assessment

Quiz

Religious Studies

2nd - 4th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በትምህርተ ሃይማኖት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአባቱ ቀኝ ተቀመጠ ሲባል ምን ማለት ነው?

ሀ) በክብር ተቀመጠ

ለ) ለወልድ መውጣት መውረድ አለው ሲለን ነው

ሐ) የጌታችን ክብሩ የባሕርይው ነው ሲለን

መ) ሀ እና ሐ መልስ ናቸው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግመኛ የሚመጣው ለምንድነው?

ሀ) ጻድቃንን በቀኙ ኃጥአንን በግራው ሊያቆም

ለ) ለፍርድ

ሐ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

መ) እኛን ለማዳን

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሐዋርያት በሰበሰቧት በንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እናምናለን ማለት ምን ማለት ነው?

ሀ) በወርቅ በብር በጭቃ በጨፈቃ ቢሠራ አንድ ነው ማለት ነው

ለ) ሐዋርያት ያስተማሯት ያሳመኗት ያጠመቋት ክብርት ንጽሕት በምትሆን እናምናለን፡፡

ሐ) በከተማም በገጠርም ያለች ቤተ ክርስቲያን አንዲት ናት ማለት ነው

መ) በአንድ እምነት ያምናሉ በአንድ ጥምቀት ይጠመቃሉ አንድ ሥጋውን ደሙን ይቀበላሉ

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ኃጢአት በሚሠረይባት በአንዲት ጥምቀት እናምናለን ሲባል ምን ማለት ነው?

ሀ) በአብ ስም በወልድ ስም በመንፈስ ቅዱስ ስም ቢጠመቁ አንድ ነው

ለ) በዐርባ ቀን በሰማንያ ቀን በዐርባ ዘመን በሰማንያ ዘመን ቢጠመቁ አንድ ነውና፡፡

ሐ) በሊቀ ጳጳስ በጳጳስ በኤጲስ ቆጶስ በቄስ እጅ ቢጠመቁ አንድ ነውና

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከአምሥቱ አዕማደ ምሥጢራት ከፈረሱ ከበሰበሱ በኋላ አካል አግኝተው ታድሰው ሙታን የሚነሱበት ምሥጢር የትኛው ነው?

ሀ) ምሥጢረ ሥጋዌ

ለ) ምሥጢረ ጥምቀት

ሐ) ምሥጢረ ትንሣኤ ሙታን

መ) ምሥጢረ ቁርባን