Search Header Logo

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነገረ ማርያም እና ጾመ ፍልሰታ ምድብ አንድ

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

1st - 4th Grade

Used 2+ times

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነገረ ማርያም እና ጾመ ፍልሰታ ምድብ አንድ
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

10 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ማርያም ማለት ምን ማለት ነው?

እመ ብዙኃን(የብዙኃን እናት)

ትርጉም የለውም

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የእመቤታችን እናት እና አባት ማን ይባላሉ?

አብርሃም እና ሣራ

ይስሐቅ እና ርብቃ

ኢያቄብ እና ሃና

ዘካርያስ እና ኤልሳቤጥ

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደችው በየትኛው ወር እና ቀን ነው?

ሰኔ 21

ግንቦት 21

የካቲት 16

ግንቦት 1

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ደብረ ታቦር ማለት ምን ማለት ነው?

የግሽን ተራራ

የታቦር ተራራ

የሊባኖስ ተራራ

የዳሽን ተራራ

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ፍልሰታ የሚለው ቃል ፈለሰ ከሚለው የግእዝ ቃል የወጣ ሲሆን ፈለሰ ማለት ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ መዘዋወር ነው?

እውነት

ውሸት

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ልደት፣ እድገት፣ ንጽህና ዘላለማዊ ድንግልና የመሳሰሉትን የምንማርበት ትምህርት ነገረ ማርያም ይባላል።

እውነት

ውሸት/ሀሰት

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከአባትና ከእናቷ ጋር ስንት ዓመት ኖረች?

ሦስት

አሥራ ሁለት

አንድ

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?

Discover more resources for Religious Studies