
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ አንድ
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
KG - 6th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
6 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ከእውቀት ሁሉ የሚበልጠው እና ዋነኛው እውቀት እግዚአብሔርን ማወቅ ነው ።
እውነት
ሀሰት
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ሦስቱ ህፃናት ለጣኦት አንሰግድም ብለው በሃይማኖት በመጽናታቸው በእሳት ሲጣሉ እሳቱ አቃጠላቸው።
እውነት
ሀሰት
3.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
የጥበብ ሁሉ መጀመሪያ ምንድን ነው? ከአንድ በላይ መልስ ምረጡ
እግዚአብሔርን መፍራት
የእግዚአብሔርን ህግ መፈፀም
ብዙ መጽሐፍ ማንበብ
ከክፉ ስር መራቅ
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን ከእግዚአብሔር ምን ለመነ?
ጥበብን
ሀብትን
ረጅም ዕድሜ መኖርን
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
እግዚአብሔርን መፍራት ማለት ምን ማለት ነው?
ትዛዙን መጠበቅ የሚወደውን ማድረግ የማይወደውን ነገር አለማድረግ ማለት ነው።
እንዳይቀጣን መጠንቀቅ ማለት ነው።
6.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በሃይማኖት ማደግ ማለት እንዴት ነው።
በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጸንቶ መኖር።
ከቅድስት ቤተክርስቲያን በተማርነው ትምህርት መጽናት።
ሁለቱም መልስ ነው።
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?