Search Header Logo

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፪

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Professional Development, Religious Studies

5th - 8th Grade

Used 5+ times

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፪
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የብሉይ ኪዳን ጥምቀት ከአዲስ ኪዳን ጥምቀት የሚለየው

ሀ) የብሉይ ኪዳን ጥምቀት የሥጋ ድኅነት ስለሚያሰጥ

ለ) የብሉይ ኪዳን ጥምቀት የሥላሴ ልጅነትን ስለምያሰጥ

ሐ) የብሉይ ኪዳን ጥምቀት የነፍስ ድኅነትን ስለሚያሰጥ

መ) መልስ አልተሰጠም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጥምቀት ማለት ምን ማለት ነው?

ሀ) በተከማቸ ውሃ ወስጥ መዘፈቅ፣ መነከር

ለ) በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ብቅ ጥልቅ ማለት

ሐ) የክርስትና በር መግቢያ

መ) ከአብራከ መንፈስ ቅዱስ ከማህጸነ ዮርዲያኖስ ዳግም መወልድ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጥምቀትን ማን መሠረተልን

ሀ) መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ

ለ) ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ

ሐ) ነቢዩ ኢሳያስ

መ) መልስ የለም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀትን የመሠረተው በሦስት መንገድ ነው ሲባል በምን በምን ነው?

ሀ) በተግባር

ለ) በትምህርት

ሐ) በማዘዝ

መ) ሁሉም ምልስ ናቸው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምን ወደ ዮሐንስ ሄደ?

ሀ) የተነገረውን ትንቢት ለመፈጸም

ለ) ትህትና ለማስተማር

ሐ) መልሱ ሀ ብቻ ነው

መ) መልሱ ለ ብቻ ነው

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲጠመቅ ምን ተገለጠ?

ሀ) የአንድነት የሦስትነት ምሥጢር ታዬ

ለ) ምሥጢረ ሥላሴ ታዬ

ሐ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

መ) መልስ አልተሰጠም

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከአምስቱ አእማደ ምሥጢር ጥምቀት በስንተኛው ላይ እናገኘዋለን?

ሀ) አንደኛ

ለ) በሦስተኛ

ሐ) በአምስተኛ

መ) በሁለተኛ

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?