የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 2

የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 2

4th - 5th Grade

8 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

የቅዱስ ቶማስ ታሪክ ምድብ ሁለት

የቅዱስ ቶማስ ታሪክ ምድብ ሁለት

4th - 5th Grade

9 Qs

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ምድብ ፪(2)

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ምድብ ፪(2)

KG - 5th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን( ጾመ ፍልሰታ) ምድብ 1

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን( ጾመ ፍልሰታ) ምድብ 1

1st - 5th Grade

10 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የዮናስ ታሪክ - ምድብ ፩

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የዮናስ ታሪክ - ምድብ ፩

3rd - 4th Grade

10 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ተአምራት  ምድብ ፪((2)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ተአምራት ምድብ ፪((2)

5th - 11th Grade

10 Qs

የነቢዩ ኤልያስ ታሪክ ምድብ 1

የነቢዩ ኤልያስ ታሪክ ምድብ 1

3rd - 4th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ጾመ ፍልሰታ) ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ጾመ ፍልሰታ) ምድብ2

5th - 10th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ማንነት ምድብ ፩ (1)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ማንነት ምድብ ፩ (1)

KG - 4th Grade

10 Qs

የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 2

የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 2

Assessment

Quiz

Religious Studies

4th - 5th Grade

Hard

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

እግዚአብሔር ይህንን ብላ ፤ ያንን አትብላ ብሎ ሕግን የሰጠው ለምንድን ነው?

የፈጣሪና የፍጡር መለያ፣ በመሆኑ

የአዛዥና የታዛዥ ልዩ ምልክት እንዲሆን

በፈጣሪና በፍጡር መካከል ሕግና መመሪያ እንዲሆን

መልሱ

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በእባብ ያደረው ሰይጣን ለአዳምና ለሔዋን እንዲህ ብሎ መከራቸው።

ከዚህ እንዳትበሉ

ከዚህ ብትበሉ ሞትን ።

ከዚህ ብትበሉ ዓይኖቻችሁ ይከፈታሉ።

መልሱ ለ እና ሐ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አዳምና ሔዋን እግዚአብሔር የሰጣቸውን ሕግ ካፈረሱ በኋላ ምን ሆኑ

ራቁታቸውን ሆኑ

ፈሪዎች ሆኑ

ተሸሸጉ / ተደበቁ

መልሱ

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ውስጥ የእግዚአብሔር ህግ ያልሆነው የትኛው ነው?

አትብላ የተባለውን መብላት

ብትበላ ሞትን ትሞታለህ

የእግዚአብሔርን ትህዛዝ ማክበር ማድረግ

ሁሉም መልሶች ናቸው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አዳምና ሔዋን ትህዛዝ በማፍረሳቸው ምን አገኛቸው?

ወደ ምድር ተጣሉ

ጸጋቸውን አጡ

ሞት ተፈረደባቸው

የሰይጣን ባሪያ

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ነቢያት አንዱ ስለ ጌታ መወለድ የተናገረ ነው።

ነቢዩ ኢሳይያስ

ነቢዩ ዳዊት

ነቢዩ ሚክያስ

ሁሉም

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የጌታን መወለድ ለእመቤታችን ያበሰረው ቅዱስ ሚካኤል ነው።

ሐሰት

እውነት

8.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

Media Image

በዚህ ምስል ላይ የሚታዩት እነማን በየት ቦታ ነው?

በቤተልሔም ቅዱስ

መልአክ እና ሰብአ ሰገል ናቸው።

በጫካ በዱር እረኞች እና ቅዱስ መልአክ ናቸው።

በቤተልሔም እረኞች እና ከብቶች ከቅዱስ መልአክ ጋር ናቸው።

መልሱ የለም