
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 2
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
4th - 5th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
8 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
እግዚአብሔር ይህንን ብላ ፤ ያንን አትብላ ብሎ ሕግን የሰጠው ለምንድን ነው?
የፈጣሪና የፍጡር መለያ፣ በመሆኑ
የአዛዥና የታዛዥ ልዩ ምልክት እንዲሆን
በፈጣሪና በፍጡር መካከል ሕግና መመሪያ እንዲሆን
መልሱ
2.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
በእባብ ያደረው ሰይጣን ለአዳምና ለሔዋን እንዲህ ብሎ መከራቸው።
ከዚህ እንዳትበሉ
ከዚህ ብትበሉ ሞትን ።
ከዚህ ብትበሉ ዓይኖቻችሁ ይከፈታሉ።
መልሱ ለ እና ሐ
3.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
አዳምና ሔዋን እግዚአብሔር የሰጣቸውን ሕግ ካፈረሱ በኋላ ምን ሆኑ
ራቁታቸውን ሆኑ
ፈሪዎች ሆኑ
ተሸሸጉ / ተደበቁ
መልሱ
4.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ከሚከተሉት ውስጥ የእግዚአብሔር ህግ ያልሆነው የትኛው ነው?
አትብላ የተባለውን መብላት
ብትበላ ሞትን ትሞታለህ
የእግዚአብሔርን ትህዛዝ ማክበር ማድረግ
ሁሉም መልሶች ናቸው
5.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
አዳምና ሔዋን ትህዛዝ በማፍረሳቸው ምን አገኛቸው?
ወደ ምድር ተጣሉ
ጸጋቸውን አጡ
ሞት ተፈረደባቸው
የሰይጣን ባሪያ
6.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ከሚከተሉት ነቢያት አንዱ ስለ ጌታ መወለድ የተናገረ ነው።
ነቢዩ ኢሳይያስ
ነቢዩ ዳዊት
ነቢዩ ሚክያስ
ሁሉም
7.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የጌታን መወለድ ለእመቤታችን ያበሰረው ቅዱስ ሚካኤል ነው።
ሐሰት
እውነት
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Classlink

Continue with Clever
or continue with

Microsoft
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?