Search Header Logo

የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 2

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

4th - 5th Grade

Used 1+ times

የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 2
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

እግዚአብሔር ይህንን ብላ ፤ ያንን አትብላ ብሎ ሕግን የሰጠው ለምንድን ነው?

የፈጣሪና የፍጡር መለያ፣ በመሆኑ

የአዛዥና የታዛዥ ልዩ ምልክት እንዲሆን

በፈጣሪና በፍጡር መካከል ሕግና መመሪያ እንዲሆን

መልሱ

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በእባብ ያደረው ሰይጣን ለአዳምና ለሔዋን እንዲህ ብሎ መከራቸው።

ከዚህ እንዳትበሉ

ከዚህ ብትበሉ ሞትን ።

ከዚህ ብትበሉ ዓይኖቻችሁ ይከፈታሉ።

መልሱ ለ እና ሐ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አዳምና ሔዋን እግዚአብሔር የሰጣቸውን ሕግ ካፈረሱ በኋላ ምን ሆኑ

ራቁታቸውን ሆኑ

ፈሪዎች ሆኑ

ተሸሸጉ / ተደበቁ

መልሱ

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ውስጥ የእግዚአብሔር ህግ ያልሆነው የትኛው ነው?

አትብላ የተባለውን መብላት

ብትበላ ሞትን ትሞታለህ

የእግዚአብሔርን ትህዛዝ ማክበር ማድረግ

ሁሉም መልሶች ናቸው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አዳምና ሔዋን ትህዛዝ በማፍረሳቸው ምን አገኛቸው?

ወደ ምድር ተጣሉ

ጸጋቸውን አጡ

ሞት ተፈረደባቸው

የሰይጣን ባሪያ

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ነቢያት አንዱ ስለ ጌታ መወለድ የተናገረ ነው።

ነቢዩ ኢሳይያስ

ነቢዩ ዳዊት

ነቢዩ ሚክያስ

ሁሉም

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የጌታን መወለድ ለእመቤታችን ያበሰረው ቅዱስ ሚካኤል ነው።

ሐሰት

እውነት

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Classlink

Continue with Classlink

Clever

Continue with Clever

or continue with

Microsoft

Microsoft

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?