Search Header Logo

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ ሁለት

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

5th - 9th Grade

Used 1+ times

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ ሁለት
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

9 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በአይሁድና በሳምራውያን መካከል የነበረው ጠብ ምን ነበር?

ሀ) ሳምራውያን ከብሉይ ኪዳን አምስቱን የሙሴን መጻሕፍት ብቻ ስለሚቀበሉ እና ትንሣኤ ሙታን የለም ብለው ስለሚያምኑ

ለ) አይሑድ ትንሣኤ ሙታን የለም ብለው ስለማያምኑ

ሐ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

መ) ምልሱ አልተሰጠም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

እውነተኛይቱን የከርስትናን ሃይማኖት የመሠረተልን ማን ነው?

ሀ) ሐዋርያት

ለ) የጌታ ደቀመዛሙርት

ሐ) ነቢያት

መ) መልሱ አልተሰጠም

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታ ከሙታን በተነሣ በኅምሳኛው ቀን (የጰንጠቆስጤ ወይም የጰራቅሊጦስ ዕለት) መንፈስ ቅዱስ ሲወርድ የመጀመሪያቱ ቤተ ክርስቲያን ስትመሠረት ምን ያህል ሰዎች ነብሩ?

ሀ) ሁለት መቶ

ለ) መቶ ሃምሣ

ሐ) መቶ ሃያ

መ) አምስት ሺ

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ ምን አደረጉ?

ሀ) በልዩ ልዩ ቋንቋ የእግዚአብሔርን ክብር ገለጡ

ለ) ወንጌልን አስተማሩ

ሐ) ስለ እግዚአብሔር መንግሥት መሰከሩ

መ) መልሱ የለም

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በሐዋርያው በቅዱስ ጴጥሮስ ስብከት ልባቸው የተነካ ______________ ሰዎች አምነው እና ተጠምቀው ክርስትናን ተቀበሉ፡፡

ሀ) ሁለት ሺህ

ለ) አምስት ሺህ

ሐ) አንድ ሺህ

መ) ሦስት ሺህ

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ለቅዱስ እስጢፋኖስ መመረጥ ምክንያቱ ምን ነበር?

ሀ) የክርስቲያኖች ቁጥር በየጊዜው እየበዛ ስለሄደ በመካከላቸው ፍቅር በመኖሩ፡፡

ለ) የክርስቲያኖች ቁጥር በመብዛቱ በአንድነቱ ሥራ ውስጥ ሥራውን ተግተው አክብረው የሚፈጽሙ ግብረ ገቦችና ሥራ የማይወዱ ሰነፎች በመገኘታቸ፡፡

ሐ) ምንም ምክንያት አልነበረም

መ) መልስ አልተሰጠም

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ደቀመዛሙርቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ክርስቲያን የተባሉት የት ነው?

ሀ) ሶሪያ

ለ) አንጾኪያ

ሐ) በኢየሩሳሌም

መ) በሮም

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?