Search Header Logo

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል አራት ምድብ ሁለት

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

4th - 8th Grade

Used 1+ times

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል አራት ምድብ ሁለት
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ክርስትና የመንግሥት ሃይማኖት እንዲሆን ያወጀ እና ክርስቲያኖች እግዚአብሔርን የማምለክ ነፃነት እንዲኖራቸው ያደረገ ንጉስ ማን ይባላል?

ሀ) ኔሮን ቄሳር

ለ) ንጉሥ ድምትያኖስ

ሐ) ትራጃን

መ) ምልስ የለም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የንጉስ ቆስጠንጢኖስ እናት ማን ይባላል?

ሀ) ራሔል

ለ) ሕሌኒ

ሐ) ሄዋን

መ) ንግሥት ሳብ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ንጉስ ቆስጠንጢኖስ በስንደቅ አላማ ላይ የወርቅ መስቀል በጦርነት ድል የነሳው ንጉስ ማን ይባላል?

ሀ) ትራዣን

ለ) ድምትያኖስ

ሐ) መክስሚያኖስ

መ) መልስ የለም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከአራቱ ዓለም አቀፍ ጉባኤያት ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ የነበረበት በየትኛው ነበር?

ሀ) በኤፌሶን ጉባኤ

ለ) በጉባኤ ቁስጥንጥንያ

ሐ) ጉባኤ ኒቂያ

መ) ጉባኤ ኬልቂዶን

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ስድስቱ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት የኢትዮጰያ፣ የኮፕቲክ፣ የሕንድ፣ የሶርያ፣ የአርመን፣ የኤርትራ አንድ የሚደርጋቸው የዶግማ ትምህርት የትኛው ነው?

ሀ) ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ

ለ) በጽሎተ ሃይማኖት

ሐ) አንድ አካል አንድ ባሕርይ

መ) በሦስቱ ጉባኤያት ማለትም በኒቂያ፣ በኤፌሶን እና በቁስጥንጥንያ

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በሦስት መቶ አሥራ ስምንቱ ሊቃውንት ተወግዞ የተለየው መናፍቅ ማን ይባላል?

ሀ) መቅዶንዮስ

ለ) አርዮስ

ሐ) ንስጥሮስ

መ) አውጣኪ

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የሶሎሞንን ጥበብ ለማድነቅ ኢየሩሳሌም የሄደችው ኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሳባ ወደ ሀገሯ ስትመለስ ምን ይዛ መጣች?

ሀ) ቀዳማዊ ምንሊክን ወለደች

ለ) ምንም ይዛ አልመጣችም

ሐ) ታቦተ ጽዮን ወደ ኢትዮጵያ ለመጣት ምክንያት ሆነች

መ) ሀ እና ሐ መልስ ናቸው

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?