
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
5th - 9th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
10 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
መታዘዝ ማለት ምን ማለት ነው?
ከራሳችን ፍቃድ ይልቅ የአምላካችን ፍቃድ የምናደርግበት ነው።
በቤተ ክርስቲያን አድርጉ የተባልነውን ማድረግ ማለት ነው።
ሕገ እግዚአብሔርን የምንፈጽምበት ነው።
የራሳችንን ፍቃድ የምናደርግበት ነው።
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጸሎት ማለት ምን ማለት ነው?
ለፈጣሪያችን የምናቀርበው ምስጋና ፣ልመና እና ምልጃ የምናቀርብበት ነው።
ጸሎት ማለት ለሰው ያምናቀርበው አቤቱታ ነው።
ከጓደኛችን ጋር ያምናደርጋው ውይይት ነው።
ሁሉም መልስ ይሆናል።
3.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ለእግዚአብሔር በመታዘዛችን በህይወታችን ምን እናገኛለን?
እግዚአብሔር በበረከት ይጎበኘናል።
ኑሯችን ሰላማዊ ይሆናል።
የተስፋይቱን ምድር እንወርሳለን።
መልስ የለውም።
4.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ወላጆቻችንን መስማት ጥቅሙ ምንድነው?
የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ መጠብቅ ነው።
ከወላጆቻችን ጋር ሰላማዊ ኑሮ ለመኖር ያስችለናል።
የተባረክን ልጆች አንድንሆን ያስችለናል።
መልስ የለውም።
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጸበል ጸዲቅ የምናደርገው ለማን ነው(ማንን ለመዘከር ነው)?
እግዚአብሔር ለመረጣቸው።
ለጓደኞቻችን በሕይወት እያሉ።
ለቤተሰቦቻችን በሕይወት እያሉ።
መልስ የለውም።
6.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
በዛሬው የመታዘዝ ትምህርታችን ምን ተማርን?
በመታዘዛችን የምናገኝው በረከት።
ለቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ማለት ምን ማለት እንደሆነ።
ለሕይወታችን መታዘዝ መሠረታዊ የሆነ ትምህርት መሆኑ።
መልስ የለውም።
7.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በአዲስ ኪዳን ለወላጆች መታዘዝ እንዳለብን ያስተማረ ማን ነው?
መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ።
ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ።
ኢየሱስ ክርስቶስ።
ሁሉም መልስ ናቸው።
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?