በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ በዓል አከባበር(ምድብ 2)

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ በዓል አከባበር(ምድብ 2)

5th - 9th Grade

9 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነገረ ማርያም እና ጾመ ፍልሰታ ምድብ ሁለት

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነገረ ማርያም እና ጾመ ፍልሰታ ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ጾመ ፍልሰታ) ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ጾመ ፍልሰታ) ምድብ2

5th - 10th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-ታላላቅ በዓላት በኢትዮጵያ (የመስቀል በዓል) ምድብ አንድ

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-ታላላቅ በዓላት በኢትዮጵያ (የመስቀል በዓል) ምድብ አንድ

KG - 6th Grade

6 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ማማተብ ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ማማተብ ምድብ ፪(2)

5th - 9th Grade

8 Qs

ሥርዓት ቤተ ክርስቲያን ወቅትና ምስጋና ምድብ ፩(1)

ሥርዓት ቤተ ክርስቲያን ወቅትና ምስጋና ምድብ ፩(1)

KG - 5th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ታላላቅ በዓላት በኢትዮጵያ) ምድብ ፩(1)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ታላላቅ በዓላት በኢትዮጵያ) ምድብ ፩(1)

KG - 5th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ወቅትና ምስጋና ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ወቅትና ምስጋና ምድብ ፪(2)

6th - 12th Grade

12 Qs

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ በዓል አከባበር(ምድብ 2)

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ በዓል አከባበር(ምድብ 2)

Assessment

Quiz

Religious Studies

5th - 9th Grade

Hard

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 3+ times

FREE Resource

9 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

መታሰቢያ ስናደርግ ምን እያደርረግን ነው?

ዝክር

በዓል እያከበርን

መታሰቢያ የሚደረግለትን እያሰብነው

ምንም ማለት አይደለም

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

እመቤታችን ልጃን ከመውለዳ በፊት ዓለም ሁሉ እንዲጻፉ(እንዲቆጠር) ትዕዛዝ ያወጣው ማን ነው?

በሶርያ የነበረ አገረ ገዢ

አውግስጦስ ቄሳር

ከዮሴፍ

ከንጉስ ዳዊት

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የጌታችን የመድኃኒታችን ልደት ሰውና መላእክት በአንድ ላይ ያመሰገኑበት አይደለም?

እውነት(ትክክል)

ሐሰት(ውሸት)

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በኢትዮጵያ የልደት በዓል በደማቁ ከአለም ሁሉ በተሰባሰቡ ሰዎች የሚከበረው በየት ነው?

በጃንሜዳ

በአክሱም

በላሊበላ

በግሸን ማርያም

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ቅዱስ ዮሐንስ ጌታችንን በማን ስም አጠመቀው?

በአብ ስም።

በወልድ ስም።

እንደ መልከጼዴቅ ሥርዓት አንተ የዓለም ካህን ብርሃንን የምትገልጥ የአብ የባሕሪ ልጅ ሆይ አቤቱ ይቅር በለኝ እያለ።

በመንፈስ ቅዱስ ስም።

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችንን ሲጠመቅ ምን ተአምር ተከናወነ

የሥላሴ አንድነት እና ሦስትነት።

መንፈስ ቅዱስ በርግብ ምሣሌነት መውረድ።

ድምጽ ከሰማያት መምጣት።

ምንም ተአምራት አልተገለጠም።

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከዛሬው ትምህርት ምን ተማርን?

የምናከብረው በዓላት መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሆኑ።

ቤተ ክርስቲያናች ምን ያህል ቀደምት መሆኗ።

በዓል ማክበር በረከት እንደሚሰጥ።

እኛም የቀደሙ አባቶቻችንን ፈለግ መከተል እንዳለብን።

8.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የልደትን እና የጥምቀትን በዓል ስናከብር በምን መልኩ ማክበር ይጠበቅብናል?

ቤተ ክርስቲያን በማስቀደስ፤እከተራ ቦታ በመሄድ፤በመዘመር በመሳሰሉት መንፈሳዊ ሁኔታ።

የተራበ በማብላት።

የታመመ በመጠየቅ።

የተቸገረ በመርዳት።

9.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የገሃድ(ጋድ) ጾም መቼ ይጾማል?

በጥምቀት

በአዲስ አመት

በትንሳኤ

በሐዋርያት ጾም ውስጥ