Search Header Logo

ሥርዓተ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያ ቅዱሳት መካናት ምድብ ፪ (2)

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

5th - 9th Grade

Used 1+ times

ሥርዓተ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያ ቅዱሳት መካናት ምድብ ፪ (2)
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

11 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

ቅዱሳት መካናት ማለት ምን ማለት ነው?

ቅዱስ የሆነ ነገር

የተቀደሰ ሰው

የተቀደሰ ቦታ

ሁሉም መልስ ነወ

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የቅዱስ ላሊበላ ውቅር አቢያተ ክርስቲያኖች በዓለም ቅርስነት ተመዝግበው አይገኙም?

እውነት

ውሸት

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ቅዱስ ላሊበላ ውቅር አቢያተ ክርስቲያኒን ለመስራት ስንት ዓመት ፈጀበት?

38 ዓመት

20 ዓመት

23 ዓመት

40 ዓመት

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

30 sec • 1 pt

ቅዱሳት መካነት ለኢትዮጵያ የሰጦቸው ጥቅሞች ምንድ ናቸው?

ለቱሪስት መስብ ሆነዋል

የዘመን ቀምር ኢትዮጵያ እንዲኖራት አድርገዋል

ምንም ጥቅም አልሰጡም

ሁሉም መልስ ናቸው

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

Media Image

ይህ የምታዩት ስዕል ቅዱስ ላሊበላ ከሰራቸው ውቅር አብያተ ክርስቲያን አንዱ ሲሆን ምን በመባል ይታወቃል?

ቤተ ሚካኤል

ቤተ ደናግል

ቤተ ጊዮርጊስ

ቤተ ሊባኖስ

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

30 sec • 1 pt

ግሸን ደብረ ከርቤ ከሌሎቹ ቅዱሳን መካናት የሚለይበት ሁለት ነገር?

ቦታው በተፈጥሮ የመስቀል ቅርፅ አለው

ከአንድ ድንጋይ ነው ይተሰራው

የጌታችን ግማደ መስቀል በዚያ ይገኛል

የሙሴ ጽላት ይገኛል

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ቅዱስ ላሊበላ የተወለደው መቼ ነው?

ታህሳስ 29

ታህሳስ 27

ሰኔ 12

ህዳር 12

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Classlink

Continue with Classlink

Clever

Continue with Clever

or continue with

Microsoft

Microsoft

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?