
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
7th - 12th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
8 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በዛሬው ትምህርታችን መሠረት ከእውቀት ሁሉ ትልቁ እና ዋነኛው እውቀት የቱ ነው?
ብዙ መጽሐፍት ማንበብ
ስለ ተፈጥሮ ሳይንስ ማወቅ
እግዚአብሔርን ማወቅ
2.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
በሃይማኖት ማደግና መጽናት ጥቅሞች የትኞቹ ናቸው?
ሙሉ ሰው ያደርጋል።
እንደ ሦስቱ ህፃናት በሰማይም በምድርም ክብርን ያሰጣል ።
ከአለማዊ ትምህርት ወደኃላ ያስቀራል።
ጥቅምም ጉዳትም የለውም።
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የጥበብ መጀመሪያ ___________ነው። መዝ110(111) ቁ 10
እግዚአብሔርን ማመን
እግዚአብሔርን መፍራት
እግዚአብሔርን ማመስገን
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ከጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን ምን ተማርን?
ከምንም ነገር በላይ እግዚአብሔርን የመፍራት ጥበብ እንደሚያስፈልገን።
እግዚአብሔር የጠየቅነው በጎ ነገር አብዝቶ እንደሚሰጠን ።
የጸሎትን ጥቅም እና ኃይል።
ሁሉም
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ከሦስቱ ህፃናት ምን ተማርን?
በሃይማኖት መጽናት።
የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መጠበቅ።
እግዚአብሔርን መውደድ/ እግዚአብሔር ማወቅ
ሁሉም መልስ ነው።
6.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ሦስቱ ህፃናት በሃይማኖት በመጽናታቸው፤ እግዚአብሔርን የሚያውቁ እና ትዕዛዙን የሚጠብቁ በመሆናቸው ምን አገኙ።
ከንጉሱ ናቡከደነጾር ምድራዊ ሹመት እና ከእግዚአብሔር ሰማያዊ ጸጋ።
ንጉሡ ናቡከደነጾር በነሱ ምክንያት እግዚአብሔርን አመነ።
ንጉሡ ናቡከደነጾር ህዝቡ ጣኦት በማምለክ እንዲቀጥል አወጀ።
7.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ንጉሱ ናቡከደነጾር ሶስቱን ህፃናት ከሌሎች ሰዎች ለይቶ የመረጣቸው ለምንድን ነው?
አስተዋዮች ስለነበሩ።
ከእግዚአብሔር የተሰጣቸው ብዙ ጥበብና እውቀት ስለነበራቸው።
ጣዖት ያመልኩ ስለነበር።
የባቢሎን ሀገር ሰዎች ስለነበሩ።
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Classlink

Continue with Clever
or continue with

Microsoft
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?