ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

7th - 12th Grade

8 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጸሎተ ሃይማኖት(የሃይማኖት ጸሎት) ምድብ ሁለት

5th - 8th Grade

5 Qs

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ሲገባ እና ውስጥ ምድብ ሁለት

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ሲገባ እና ውስጥ ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

10 Qs

ሥርዓተቤተ ክርስቲያን ( ክርስቲያናዊ ሰላምታ) ምድብ 2

ሥርዓተቤተ ክርስቲያን ( ክርስቲያናዊ ሰላምታ) ምድብ 2

5th - 8th Grade

8 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት / ነገረ ማርያም  ምድብ 2

ትምህርተ ሃይማኖት / ነገረ ማርያም ምድብ 2

5th - 7th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

Assessment

Quiz

Religious Studies

7th - 12th Grade

Practice Problem

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content in a minute

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በዛሬው ትምህርታችን መሠረት ከእውቀት ሁሉ ትልቁ እና ዋነኛው እውቀት የቱ ነው?

ብዙ መጽሐፍት ማንበብ

ስለ ተፈጥሮ ሳይንስ ማወቅ

እግዚአብሔርን ማወቅ

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በሃይማኖት ማደግና መጽናት ጥቅሞች የትኞቹ ናቸው?

ሙሉ ሰው ያደርጋል።

እንደ ሦስቱ ህፃናት በሰማይም በምድርም ክብርን ያሰጣል ።

ከአለማዊ ትምህርት ወደኃላ ያስቀራል።

ጥቅምም ጉዳትም የለውም።

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የጥበብ መጀመሪያ ___________ነው። መዝ110(111) ቁ 10

እግዚአብሔርን ማመን

እግዚአብሔርን መፍራት

እግዚአብሔርን ማመስገን

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ከጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን ምን ተማርን?

ከምንም ነገር በላይ እግዚአብሔርን የመፍራት ጥበብ እንደሚያስፈልገን።

እግዚአብሔር የጠየቅነው በጎ ነገር አብዝቶ እንደሚሰጠን ።

የጸሎትን ጥቅም እና ኃይል።

ሁሉም

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ከሦስቱ ህፃናት ምን ተማርን?

በሃይማኖት መጽናት።

የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መጠበቅ።

እግዚአብሔርን መውደድ/ እግዚአብሔር ማወቅ

ሁሉም መልስ ነው።

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሦስቱ ህፃናት በሃይማኖት በመጽናታቸው፤ እግዚአብሔርን የሚያውቁ እና ትዕዛዙን የሚጠብቁ በመሆናቸው ምን አገኙ።

ከንጉሱ ናቡከደነጾር ምድራዊ ሹመት እና ከእግዚአብሔር ሰማያዊ ጸጋ።

ንጉሡ ናቡከደነጾር በነሱ ምክንያት እግዚአብሔርን አመነ።

ንጉሡ ናቡከደነጾር ህዝቡ ጣኦት በማምለክ እንዲቀጥል አወጀ።

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ንጉሱ ናቡከደነጾር ሶስቱን ህፃናት ከሌሎች ሰዎች ለይቶ የመረጣቸው ለምንድን ነው?

አስተዋዮች ስለነበሩ።

ከእግዚአብሔር የተሰጣቸው ብዙ ጥበብና እውቀት ስለነበራቸው።

ጣዖት ያመልኩ ስለነበር።

የባቢሎን ሀገር ሰዎች ስለነበሩ።

8.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

ሶስቱ ህፃናት ከሀገራቸው ከኢየሩሳሌም በምርኮ ከመጡ በኋላ የሚኖሩበት ባቢሎን እግዚአብሔርን የማያምኑ ሰዎች የሚኖሩበት ሀገር ስለሆነ እነሱም እንደ ባቢሎን ሰዎች እግዚአብሔርን የማያመልኩ፣ የማይጾሙ እና የማይጸልዩ ልጆች ሆነው ነበር።

እውነት

ሀሰት