ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

7th - 12th Grade

8 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ነገረ ሰብእ ምድብ ፪

ነገረ ሰብእ ምድብ ፪

6th Grade - University

9 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፪

6th - 12th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

5th - 12th Grade

7 Qs

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፈተና ምድብ ሁለት

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፈተና ምድብ ሁለት

6th - 10th Grade

7 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል አራት ምድብ ሁለት

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል አራት ምድብ ሁለት

4th - 8th Grade

8 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ኢየሩሳሌም ሰማያዊ(መንግሥተ ሰማያት) ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ኢየሩሳሌም ሰማያዊ(መንግሥተ ሰማያት) ምድብ ሁለት

5th - 8th Grade

5 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- እድገት ምድብ 2

Assessment

Quiz

Religious Studies

7th - 12th Grade

Practice Problem

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content in a minute

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በዛሬው ትምህርታችን መሠረት ከእውቀት ሁሉ ትልቁ እና ዋነኛው እውቀት የቱ ነው?

ብዙ መጽሐፍት ማንበብ

ስለ ተፈጥሮ ሳይንስ ማወቅ

እግዚአብሔርን ማወቅ

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በሃይማኖት ማደግና መጽናት ጥቅሞች የትኞቹ ናቸው?

ሙሉ ሰው ያደርጋል።

እንደ ሦስቱ ህፃናት በሰማይም በምድርም ክብርን ያሰጣል ።

ከአለማዊ ትምህርት ወደኃላ ያስቀራል።

ጥቅምም ጉዳትም የለውም።

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የጥበብ መጀመሪያ ___________ነው። መዝ110(111) ቁ 10

እግዚአብሔርን ማመን

እግዚአብሔርን መፍራት

እግዚአብሔርን ማመስገን

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ከጠቢቡ ንጉስ ሰሎሞን ምን ተማርን?

ከምንም ነገር በላይ እግዚአብሔርን የመፍራት ጥበብ እንደሚያስፈልገን።

እግዚአብሔር የጠየቅነው በጎ ነገር አብዝቶ እንደሚሰጠን ።

የጸሎትን ጥቅም እና ኃይል።

ሁሉም

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ከሦስቱ ህፃናት ምን ተማርን?

በሃይማኖት መጽናት።

የእግዚአብሔርን ትእዛዝ መጠበቅ።

እግዚአብሔርን መውደድ/ እግዚአብሔር ማወቅ

ሁሉም መልስ ነው።

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሦስቱ ህፃናት በሃይማኖት በመጽናታቸው፤ እግዚአብሔርን የሚያውቁ እና ትዕዛዙን የሚጠብቁ በመሆናቸው ምን አገኙ።

ከንጉሱ ናቡከደነጾር ምድራዊ ሹመት እና ከእግዚአብሔር ሰማያዊ ጸጋ።

ንጉሡ ናቡከደነጾር በነሱ ምክንያት እግዚአብሔርን አመነ።

ንጉሡ ናቡከደነጾር ህዝቡ ጣኦት በማምለክ እንዲቀጥል አወጀ።

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ንጉሱ ናቡከደነጾር ሶስቱን ህፃናት ከሌሎች ሰዎች ለይቶ የመረጣቸው ለምንድን ነው?

አስተዋዮች ስለነበሩ።

ከእግዚአብሔር የተሰጣቸው ብዙ ጥበብና እውቀት ስለነበራቸው።

ጣዖት ያመልኩ ስለነበር።

የባቢሎን ሀገር ሰዎች ስለነበሩ።

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Classlink

Continue with Classlink

Clever

Continue with Clever

or continue with

Microsoft

Microsoft

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?