
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- መውደድ ምድብ ፪ (2)
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
6th Grade - University
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
7 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ከሕፃኑ ቂርቆስ ምን ተማርን?
እግዚአብሔርን መውደድ
ለእግዚአብሔር ቃል ጊዜ መስጠት።
ጸሎት ማድረግ
መልስ የለም።
2.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሕግ አዋቂው ሰው ምን አስተማረው?
እግዚአብሔርን ስለ መውደድ።
ሰውን ስለ መውደድ።
ምንም አላስተማረውም።
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ባልንጀራን መውደድ ማለት የምናውቀውን ሰው ብቻ ነው።
እውነት
ውሸት
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ስለ ደጉ ሳምራዊ ወይም የመልካም ባልንጀራ ምሳሌ የተማርነው በየትኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ነው?
የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬ ቁጥር ፲፭-፲፮።
የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፪ ቁጥር ፴፭-፴፱።
የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲ ቁጥር ፳፭-፴፯።
መልስ የለም።
5.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ሕፃኑ ቂርቆስ እግዚአብሔር ከቅዱሳኑ ጋር በሰማይ አኖረው በምድር ደግሞ የጻድቅ መታሰቢያው ለዘላለም ስለማይጠፋ ቃል ኪዳን ተገባለት ።
ውሸት(ሐሰት)
እውነት(ትክክል)
6.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
እግዚአብሔርን እና ሰውን መውደዳችን በቃል ብቻ መግለፃችን በቂ ነው።
እውነት(ትክክል)
ውሸት(ሐሰት)
7.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
እግዚአብሔር እና ሰውን መውደዳችንን እንዴት በተግባር(በሥራ) እንገልፃለን?
እናት እና አባትን በመታዘዝ።
ባልንጀራን በመርዳት።
መልስ የለም።
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Classlink

Continue with Clever
or continue with

Microsoft
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?