Search Header Logo

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- መውደድ ምድብ ፪ (2)

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

6th Grade - University

Used 1+ times

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን :- መውደድ  ምድብ ፪ (2)
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሕፃኑ ቂርቆስ ምን ተማርን?

እግዚአብሔርን መውደድ

ለእግዚአብሔር ቃል ጊዜ መስጠት።

ጸሎት ማድረግ

መልስ የለም።

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሕግ አዋቂው ሰው ምን አስተማረው?

እግዚአብሔርን ስለ መውደድ።

ሰውን ስለ መውደድ።

ምንም አላስተማረውም።

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ባልንጀራን መውደድ ማለት የምናውቀውን ሰው ብቻ ነው።

እውነት

ውሸት

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ስለ ደጉ ሳምራዊ ወይም የመልካም ባልንጀራ ምሳሌ የተማርነው በየትኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ነው?

የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬ ቁጥር ፲፭-፲፮።

የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፪ ቁጥር ፴፭-፴፱።

የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲ ቁጥር ፳፭-፴፯።

መልስ የለም።

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሕፃኑ ቂርቆስ እግዚአብሔር ከቅዱሳኑ ጋር በሰማይ አኖረው በምድር ደግሞ የጻድቅ መታሰቢያው ለዘላለም ስለማይጠፋ ቃል ኪዳን ተገባለት ።

ውሸት(ሐሰት)

እውነት(ትክክል)

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

እግዚአብሔርን እና ሰውን መውደዳችን በቃል ብቻ መግለፃችን በቂ ነው።

እውነት(ትክክል)

ውሸት(ሐሰት)

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

እግዚአብሔር እና ሰውን መውደዳችንን እንዴት በተግባር(በሥራ) እንገልፃለን?

እናት እና አባትን በመታዘዝ።

ባልንጀራን በመርዳት።

መልስ የለም።

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?