Search Header Logo

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፪

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

6th - 10th Grade

Used 2+ times

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፪
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

9 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

"አባትህንና እናትህን አክብር" የሚለን ትዕዛዝ ከአሥርቱ ትዕዛዛት ስንተኛዉ ነው?

ሁለተኛው

አራተኛው

ከአሥርቱ ትዕዛዛት አይደለም

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

እግዚአብሔር አምላክ በዚህ ምድር ላይ ረጅም እድሜ እና መልካም ነገሮችን ሁሉ እንደሚሰጥ የተናገረው ምን ለሚፈጽሙ ሰዎች ነው?

"አባትና እናትህን አክብር" ሚለውን ትዕዛዝ ለሚፈጽሙ ሁሉ።

ክርስቲያን ለሆኑ ሰዎች ሁሉ።

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ኦሪት ዘጸዐት 20፥12 " አባትና እናትን አክብር" የሚለውን ትዕዛዝ ያዘዘን ማን ነው?

ሙሴ

እግዚአብሔር

መላእክት

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

በዛሬም ትምህርት "አባትህንና እናትህን አክብር የሚለው ምን ምን ያጠቃልላል?

ታላላቆቻችንን

ወላጅ አባትና እናታችንን

የሃይማኖት አባቶቻችን

ሁሉም

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

አባትና እናታችን እንዴት እናከብራለን?

የሚመክሩትን በመስማት እና በማድረግ።

የሚያዙንን በመፈፀም።

በምንችለው በሥራ በማገዝ።

ሁሉም መልስ ነው።

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን እናቱን እመቤታችንን ይታዛዝ ነበር?

አዎ አምላክ ሆኖ ሳለ እናቱን ይታዘዝና ያከብር ነበር።

አምላክ ስለሆነ መታዘዝ አልፈጸመም።

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጌታችን ትህትናን ለኛ ለማስተማር ካከናወናቸው ድርጊቶች ውስጥ የትኛው ይገኛል?

Media Image
Media Image
Media Image

ሁሉም

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?