
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፪
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
6th - 10th Grade
Used 2+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
9 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
"አባትህንና እናትህን አክብር" የሚለን ትዕዛዝ ከአሥርቱ ትዕዛዛት ስንተኛዉ ነው?
ሁለተኛው
አራተኛው
ከአሥርቱ ትዕዛዛት አይደለም
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
45 sec • 1 pt
እግዚአብሔር አምላክ በዚህ ምድር ላይ ረጅም እድሜ እና መልካም ነገሮችን ሁሉ እንደሚሰጥ የተናገረው ምን ለሚፈጽሙ ሰዎች ነው?
"አባትና እናትህን አክብር" ሚለውን ትዕዛዝ ለሚፈጽሙ ሁሉ።
ክርስቲያን ለሆኑ ሰዎች ሁሉ።
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ኦሪት ዘጸዐት 20፥12 " አባትና እናትን አክብር" የሚለውን ትዕዛዝ ያዘዘን ማን ነው?
ሙሴ
እግዚአብሔር
መላእክት
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
45 sec • 1 pt
በዛሬም ትምህርት "አባትህንና እናትህን አክብር የሚለው ምን ምን ያጠቃልላል?
ታላላቆቻችንን
ወላጅ አባትና እናታችንን
የሃይማኖት አባቶቻችን
ሁሉም
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
45 sec • 1 pt
አባትና እናታችን እንዴት እናከብራለን?
የሚመክሩትን በመስማት እና በማድረግ።
የሚያዙንን በመፈፀም።
በምንችለው በሥራ በማገዝ።
ሁሉም መልስ ነው።
6.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን እናቱን እመቤታችንን ይታዛዝ ነበር?
አዎ አምላክ ሆኖ ሳለ እናቱን ይታዘዝና ያከብር ነበር።
አምላክ ስለሆነ መታዘዝ አልፈጸመም።
7.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጌታችን ትህትናን ለኛ ለማስተማር ካከናወናቸው ድርጊቶች ውስጥ የትኛው ይገኛል?
ሁሉም
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?