ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፪

6th - 10th Grade

9 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የአብርሃም ታሪክ ምድብ 2 (፪)

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የአብርሃም ታሪክ ምድብ 2 (፪)

5th - 6th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-መውደድ ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-መውደድ ምድብ ፪(2)

5th - 10th Grade

10 Qs

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፪(2)

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፪(2)

6th - 11th Grade

7 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

5th - 8th Grade

5 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፪

Assessment

Quiz

Religious Studies

6th - 10th Grade

Practice Problem

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 2+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content in a minute

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

9 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

"አባትህንና እናትህን አክብር" የሚለን ትዕዛዝ ከአሥርቱ ትዕዛዛት ስንተኛዉ ነው?

ሁለተኛው

አራተኛው

ከአሥርቱ ትዕዛዛት አይደለም

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

እግዚአብሔር አምላክ በዚህ ምድር ላይ ረጅም እድሜ እና መልካም ነገሮችን ሁሉ እንደሚሰጥ የተናገረው ምን ለሚፈጽሙ ሰዎች ነው?

"አባትና እናትህን አክብር" ሚለውን ትዕዛዝ ለሚፈጽሙ ሁሉ።

ክርስቲያን ለሆኑ ሰዎች ሁሉ።

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ኦሪት ዘጸዐት 20፥12 " አባትና እናትን አክብር" የሚለውን ትዕዛዝ ያዘዘን ማን ነው?

ሙሴ

እግዚአብሔር

መላእክት

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

በዛሬም ትምህርት "አባትህንና እናትህን አክብር የሚለው ምን ምን ያጠቃልላል?

ታላላቆቻችንን

ወላጅ አባትና እናታችንን

የሃይማኖት አባቶቻችን

ሁሉም

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

አባትና እናታችን እንዴት እናከብራለን?

የሚመክሩትን በመስማት እና በማድረግ።

የሚያዙንን በመፈፀም።

በምንችለው በሥራ በማገዝ።

ሁሉም መልስ ነው።

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን እናቱን እመቤታችንን ይታዛዝ ነበር?

አዎ አምላክ ሆኖ ሳለ እናቱን ይታዘዝና ያከብር ነበር።

አምላክ ስለሆነ መታዘዝ አልፈጸመም።

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጌታችን ትህትናን ለኛ ለማስተማር ካከናወናቸው ድርጊቶች ውስጥ የትኛው ይገኛል?

Media Image
Media Image
Media Image

ሁሉም

8.

MULTIPLE SELECT QUESTION

1 min • 1 pt

የእመቤታችንን ትህትና የማይገልፀው የቱ ነው?

“ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ” ብሎ ሲያመሰግናት “ይህ እንዴት ያለ ሰላምታ ነው?” ብላ የእርሷ እንደማይገባት ታስብ ነበር፡፡

አምላክን ፀንሳ እያለች እራሷን ዝቅ አድርጋ ዘመድዋ ኤልሳቤጥን ለመጎብኘት መሄድዋ።

አምላክን በመጽነስዋ ለራሷ ክብር በመስጠት ቅድስት ኤልሳቤጥ መጥታ እንድትጎበኛት ፈልጋ ነበር።

9.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የትሕትና መግለጫዎች የትኞቹ ናቸው?

ለሰው ከእኛ የተሻለ መልካም ነገር ማሰብ።

በመልካም ነገር በአንድ ሃሳብ መስማማት።

ለእኛ ብቻ ማሰብ

መልስ የለም