ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የካህናት ስምና ቅድመ ተከተል ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የካህናት ስምና ቅድመ ተከተል ምድብ ፪

5th - 12th Grade

9 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ጰራቅሊጦስ (ምድብ ፩)

ጰራቅሊጦስ (ምድብ ፩)

2nd - 6th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ ሁለት)

ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ ሁለት)

6th - 12th Grade

8 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ አንድ)

ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ አንድ)

KG - 5th Grade

7 Qs

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፩(1)

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፩(1)

KG - 6th Grade

5 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ አንድ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ አንድ

3rd - 5th Grade

6 Qs

መጻጒዕ ምድብ ፩

መጻጒዕ ምድብ ፩

6th - 8th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ቤተ ክርስቲያን መግባት) ምድብ ፩(1)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ቤተ ክርስቲያን መግባት) ምድብ ፩(1)

5th - 11th Grade

7 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የካህናት ስምና ቅድመ ተከተል ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የካህናት ስምና ቅድመ ተከተል ምድብ ፪

Assessment

Quiz

Religious Studies

5th - 12th Grade

Hard

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 2+ times

FREE Resource

9 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

የአብነት ተማሪ ምን አይነት ባህሪ ያለው መሆን አለበት?

ትጉ

ትህትና ያለው

ሁሉም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በሁሉም/ በሦስቱም ደረጃ ያሉ ካህናትን የሚያሳየው ስዕል የትኛው ነው?

Media Image
Media Image
Media Image

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

ስለ አብነት ትምህርት ቤት ትክክል ያልሆነው የቱ ነው?

በሕብረተሰቡ ዘንድ የቆሎ ትምህርት ቤት ተብሎም ይጠራል።

ለክህነት የሚያዘጋጅ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት የሚሰጥበት ትምህርት ቤት ነው።

ፊደል ብቻ የሚሰጥበት ትምህርት ቤት ነው።

4.

FILL IN THE BLANK QUESTION

1 min • 1 pt

ሦስት የእንግሊዘኛ ፊደሎችን(D = ዲያቆን P = ጳጳስ Q = ቄስ) በመጠቀም የክህነት ደረጀ ከመነሻው በመጀመር ፣ ጻፉ።

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በምንኖርበት አገር የአብነት ትምህርት ቤት ስለሌለ አብነት ትምህርት መማር አንችልም።

እውነት

ውሸት

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ክህነት ማለት መንፈሳዊ አገልግሎት ሲሆን ከፍተኛ ኃላፊነት ያለው የቤተ ክርስቲያን የማዕረግ ስም ነው።

እውነት

ውሸት

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አብነት ማለት ምን ማለት ነው?

የጥሩ ነገር ምሳሌ።

መልካም አርአያ።

የተማሩትን በቃል እና በተግባር ማሳየት።

መልስ የለም።

8.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩ ቁጥር ፲፭-፲፯ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ጴጥሮስ ሦስት ጊዜም ትወደኛለህን ብሎ ጠይቆት ግልገሎቼን፣ ጠቦቶቼን፣ በጎቼን ጠብቅ ብሎ ያስተማረበት ምሳሌ በዛሬው ትምህርታችን ምን ያስረዳናል።

ክህነት ኃላፊነት እንዳለበት።

የቤተ ክርስቲያን የክህነት ደረጃ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት እንዳለው።

ስለ እንስሳት አጠባበቅ።

9.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

መንፈሳዊ አገልግሎት መማር ስንጀምር እና ዛሬ ማጠቃለያ የተማርንበት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የት ነው?

ዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፩

ወደ ሮሜ ስዎች ምዕራፍ ፲፪ ቁጥር ፬ እስከ ፰

መጀመሪያይቱ የሐዋርያው የጳውሎስ መልእክት ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፪ ቁጥር ፬ እስከ ፲፪።

መልስ የለም