Search Header Logo

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ምድብ አንድ

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

3rd - 5th Grade

Used 1+ times

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ምድብ አንድ
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

5 questions

Show all answers

1.

FILL IN THE BLANKS QUESTION

1 min • 1 pt

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ መማር አይጠቅምም

(a)  

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ መማር የሚጥቅመው

ሀ) ቤተ ክርስቲያን በማን እንደተመሠረትች ለመረዳት

ለ) አስተምሮዋን ለመረዳት

ሐ) የነበሩ ችግሮችን ለማረምና መልካም ጅምሮችን በተሻለ መልኩ ለመቀጠል

መ) ትውልዱ ለችግሮች መፍትሔ ለመፈልግ ጠንክሮ ቤተ ክርስቲያንን እንዲያገለግል በፈተና መጽናትን ለማስገንዘብ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ውስጥ ለክርስትና እምነት መስፋፋት መክንያቶች ናቸው

ሀ) ብልይ ኪዳን ከእብራይስጥ ወደ ጽርዕ /ግሪክ/ መተርጎም

ለ) የሮም መንግሥት የዓለም ገዢ ስለነበር ክርስትና በቀላሉ ማስፋፋት አልተቻለም ነበር

ሐ) የፅርዕ ቋንቋ በዓለም መስፋፋት

መ) ሀ እና ሐ መልስ ናቸው

4.

FILL IN THE BLANKS QUESTION

1 min • 1 pt

ጌትችን ሐዋርያቱን ባዘዛቸው መሠረት ተስፋውን ሲጠባበቁ ቆይተው ጌታ በዐረገ በዐሥረኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት በመስጠቱ የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን መመሥራት ምክኛት ሆነ፡፡

(a)  

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ

ሀ) አስተምረው አጠመቁ

ለ) ወደ ዓለም ሄደው አስተማሩ

ሐ) መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ የመጀመሪያዋን ቤተ ክርስቲያን መሠረቱ

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?