የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ምድብ አንድ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ምድብ አንድ

3rd - 5th Grade

5 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የአብርሃም ታሪክ ምድብ 2 (፪)

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የአብርሃም ታሪክ ምድብ 2 (፪)

5th - 6th Grade

10 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት  ተአምራት ምድብ ፩(1)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ተአምራት ምድብ ፩(1)

KG - 4th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-መውደድ ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-መውደድ ምድብ ፪(2)

5th - 10th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ቤተ ክርስቲያን መግባት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ቤተ ክርስቲያን መግባት) ምድብ ፪(2)

KG - 5th Grade

8 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ቤተ ክርስቲያን መሄድ እና ማማተብ ምድብ 1

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ቤተ ክርስቲያን መሄድ እና ማማተብ ምድብ 1

KG - 5th Grade

7 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

5th - 8th Grade

5 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ

3rd Grade

10 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ( ብሥራተ ገብርኤል ) - ምድብ ፪/2

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ( ብሥራተ ገብርኤል ) - ምድብ ፪/2

4th - 5th Grade

10 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ምድብ አንድ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ምድብ አንድ

Assessment

Quiz

Religious Studies

3rd - 5th Grade

Practice Problem

Hard

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content in a minute

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

5 questions

Show all answers

1.

FILL IN THE BLANK QUESTION

1 min • 1 pt

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ መማር አይጠቅምም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ መማር የሚጥቅመው

ሀ) ቤተ ክርስቲያን በማን እንደተመሠረትች ለመረዳት

ለ) አስተምሮዋን ለመረዳት

ሐ) የነበሩ ችግሮችን ለማረምና መልካም ጅምሮችን በተሻለ መልኩ ለመቀጠል

መ) ትውልዱ ለችግሮች መፍትሔ ለመፈልግ ጠንክሮ ቤተ ክርስቲያንን እንዲያገለግል በፈተና መጽናትን ለማስገንዘብ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ውስጥ ለክርስትና እምነት መስፋፋት መክንያቶች ናቸው

ሀ) ብልይ ኪዳን ከእብራይስጥ ወደ ጽርዕ /ግሪክ/ መተርጎም

ለ) የሮም መንግሥት የዓለም ገዢ ስለነበር ክርስትና በቀላሉ ማስፋፋት አልተቻለም ነበር

ሐ) የፅርዕ ቋንቋ በዓለም መስፋፋት

መ) ሀ እና ሐ መልስ ናቸው

4.

FILL IN THE BLANK QUESTION

1 min • 1 pt

ጌትችን ሐዋርያቱን ባዘዛቸው መሠረት ተስፋውን ሲጠባበቁ ቆይተው ጌታ በዐረገ በዐሥረኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት በመስጠቱ የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን መመሥራት ምክኛት ሆነ፡፡

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ

ሀ) አስተምረው አጠመቁ

ለ) ወደ ዓለም ሄደው አስተማሩ

ሐ) መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ የመጀመሪያዋን ቤተ ክርስቲያን መሠረቱ

መ) ሁሉም መልስ ናቸው