
ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መምጣት ምድብ ፪
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
1st - 3rd Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
7 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ኤጲፋኒ ማለት ምን ማለት ነው?
ሀ) ጥምቀት ማለት ነው
ለ) አስተርእዮ ማለት ነው
ሐ) ማታየት ማለት
መ) መገለጥ ማለት ነው
2.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
አዳም በሠራው በደል ከአምላኩ በመጣላቱ ምክንያት ምን አገኘው?
ሀ) ከእግዚአብሔር የተሰጠው ሥልጣኑ ተጠብቆ ኖረ
ለ) ልጀነቱን አጥቶ ነበር
ሐ) በገነት ኖረ
መ) መልስ አልተሰጠም
3.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
እግዚአብሔር ለአዳም በገባው ቃል መሠረት__________________________ዓመት ሲፈጸም ሰው ሆኖ ታዬ ወይም ተገለጠ
ሀ) 7513
ለ) 5500
ሐ) አምስት ቀን ተኩል
መ) ለ እና ሐ መልስ ናቸው
4.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ከቅዱሳን መካከል በነገረ ድኅነት ውስጥ ትልቅ ድርሻ ያለው
ሀ) ቅዱሳን መላእክት
ለ) እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም
ሐ) ጻድቃን
መ) ሰማእታት
5.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲወልድ በአንድ ላይ የዘመሩት እነማን ናቸው
ሀ) ሰዎች ብቻ
ለ) መላእክት ብቻ
ሐ) ሰውና ማላእክት
መ) መልስ አልተሰጠም
6.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ቃል ከሥጋ ተዋሕዶ በመታየቱ ወይም በመገለጡ ማን ተባለ
ሀ) ኢየሱስ
ለ) አማኑኤል
ሐ) ክርስቶስ
መ) እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው
7.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ከጌታችን ከመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር በመምጣቱ ከምዳናችን ባሻገረ ምን እንማራለን
ሀ) ትህትና
ለ) ፍቅር
ሐ) ርኅራኄ
መ) ክፋትን ማራቅ
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?