ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መምጣት ምድብ ፪

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መምጣት ምድብ ፪

1st - 3rd Grade

7 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት - ሆሣዕና ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ሆሣዕና ምድብ ሁለት

3rd - 7th Grade

8 Qs

የአባታችን የአብርሃም እና የሣራ ታሪክ - ምድብ ፩

የአባታችን የአብርሃም እና የሣራ ታሪክ - ምድብ ፩

2nd - 5th Grade

8 Qs

ምድብ ፩. አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

ምድብ ፩. አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

2nd - 5th Grade

10 Qs

ነገረ ሰብእ ምድብ ፩

ነገረ ሰብእ ምድብ ፩

2nd Grade - University

9 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

2nd - 4th Grade

6 Qs

አዳም እና ሔዋን ምድብ ፩ና፪

አዳም እና ሔዋን ምድብ ፩ና፪

3rd - 7th Grade

8 Qs

አቡጊዳ ክለሳ(መድብ ፩)

አቡጊዳ ክለሳ(መድብ ፩)

3rd - 6th Grade

10 Qs

የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 1

የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 1

3rd - 4th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መምጣት ምድብ ፪

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መምጣት ምድብ ፪

Assessment

Quiz

Religious Studies

1st - 3rd Grade

Hard

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ኤጲፋኒ ማለት ምን ማለት ነው?

ሀ) ጥምቀት ማለት ነው

ለ) አስተርእዮ ማለት ነው

ሐ) ማታየት ማለት

መ) መገለጥ ማለት ነው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አዳም በሠራው በደል ከአምላኩ በመጣላቱ ምክንያት ምን አገኘው?

ሀ) ከእግዚአብሔር የተሰጠው ሥልጣኑ ተጠብቆ ኖረ

ለ) ልጀነቱን አጥቶ ነበር

ሐ) በገነት ኖረ

መ) መልስ አልተሰጠም

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

እግዚአብሔር ለአዳም በገባው ቃል መሠረት__________________________ዓመት ሲፈጸም ሰው ሆኖ ታዬ ወይም ተገለጠ

ሀ) 7513

ለ) 5500

ሐ) አምስት ቀን ተኩል

መ) ለ እና ሐ መልስ ናቸው

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከቅዱሳን መካከል በነገረ ድኅነት ውስጥ ትልቅ ድርሻ ያለው

ሀ) ቅዱሳን መላእክት

ለ) እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም

ሐ) ጻድቃን

መ) ሰማእታት

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲወልድ በአንድ ላይ የዘመሩት እነማን ናቸው

ሀ) ሰዎች ብቻ

ለ) መላእክት ብቻ

ሐ) ሰውና ማላእክት

መ) መልስ አልተሰጠም

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ቃል ከሥጋ ተዋሕዶ በመታየቱ ወይም በመገለጡ ማን ተባለ

ሀ) ኢየሱስ

ለ) አማኑኤል

ሐ) ክርስቶስ

መ) እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ ማለት ነው

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከጌታችን ከመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር በመምጣቱ ከምዳናችን ባሻገረ ምን እንማራለን

ሀ) ትህትና

ለ) ፍቅር

ሐ) ርኅራኄ

መ) ክፋትን ማራቅ