Search Header Logo

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

2nd - 4th Grade

Used 2+ times

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

6 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ውስጥ ስለ ጥምቀት የሚገልጽልን የትኛው ነው?

ሀ) በተከማቸ ውሃ ውስጥ መነከር ማለት ነው።

ለ) ውሃ ውስጥ መዘፈቅ ማለት ነው።

ሐ) ውሃ ውስጥ ገብቶ መውጣት ማለት ነው።

መ) ሁሉም መልስ ነው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የሥላሴን ልጅነት የሚያሰጥውን ጥምቀት የመሠረተው ማን ነው?

ሀ) መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ

ለ) ነቢዩ ኢሳያስ

ሐ) ሐዋርያት

መ) መልስ የለም

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታችን የተጠመቀበት ቦታ የት ነው?

ሀ) ናዝሬት

ለ) ዮርዲያኖስ

ሐ) ቤተልሔም

መ) ደብረዘይት

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን በምን ተጠመቀ

ሀ) በውሃ

ለ) በማር

ሐ) በወተት

መ) መልስ የለም

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከጥምቀት ምን ይገኛል?

ሀ) ጽድቅ

ለ) ዳግም ልደት

ሐ) አዲስ ሕይወት ይገኝበታል

መ) ክርስቶስን እንመስልበታለን

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን ከውሃ ተጠምቆ ሲወጣ ምን ተገለጠ

ሀ) ሰማያት ተከፈቱ

ለ) አንድነትና ሦስትነት በግልጽ ታዬ

ሐ) ምሥጢረ ሥላሴ ተገለጠ

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?