መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ንዋያተ ቅዱሳት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ንዋያተ ቅዱሳት ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

2nd - 4th Grade

6 Qs

የጠፋው በግ - የጠፋው በግ ታሪክ - ምድብ ፩

የጠፋው በግ - የጠፋው በግ ታሪክ - ምድብ ፩

3rd - 4th Grade

5 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የዮናስ ታሪክ - ምድብ ፪

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የዮናስ ታሪክ - ምድብ ፪

4th - 5th Grade

12 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ምድብ ፪(2)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ምድብ ፪(2)

4th - 5th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

4th - 12th Grade

10 Qs

የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

KG - 12th Grade

7 Qs

ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገኙ ቦታዎች ማወቅ ምድብ ፩(1)

ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገኙ ቦታዎች ማወቅ ምድብ ፩(1)

KG - 5th Grade

7 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

Assessment

Quiz

Religious Studies

4th - 5th Grade

Practice Problem

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content in a minute

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጠቢቡ ሰሎሞን እስራኤልን በማስተዳደር ስንተኛው ሰው ነው?

ሁለተኛው

አራተኛው

የመጀመሪያው

አምስተኛው

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የጠቢቡ ንጉሥ ሰሎሞን ወላጅ እናቱ ማን ትባላለች?

ሐና

ሣራ

ቤርሳቤህ

መልሱ የለም

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የጠቢቡ ሰሎሞን አያት የቅዱስ ዳዊት አባት እሴይ ተብሎ ይጠራል።

እውነት

ሐሰት / ውሸት

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጠቢቡ ሰሎሞንን ንጉሥ እንዲሆን አድርገው የቀቡት ሁለት ሰዎች እነማን ናቸው?

ካህኑ ዔሊ እና ነቢዩ ኤልያስ

ካህኑ ሳዶቅ እና ነቢዩ ናታን

ካህኑ ዘካርያስ እና ነቢዩ ዮሐንስ

መልስ የለም

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በሁለቱ ሴቶች ላይ ጠቢቡ ሰሎሞን የሰጠው ፍርድ ምንድን ነው?

በሁለት ሴቶች መሐከል ዕጣ እንዲጣል

ሁለቱም ልጁን በየተራ እንዲያሳድጉ

ልጁ ለሁለት ተሰንጥቆ እንዲካፈሉት

ፍርድ አልተሰጠም

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጠቢቡ ሰሎሞን የእግዚአብሔር ቤት የሰራው እግዚአብሔር ለዳዊት በገባው ቃል መሠረት ነው።

ሐሰት / ውሸት

እውነት

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጠቢቡ ሰሎሞን ከእግዚአብሔር ጥበብን የለመነው ለምንድን ነው?

እግዚአብሔር ላለማሳዘን

በእግዚአብሔር ሥርዓት ለመጓዝ

እስራኤል ታላቅ ሕዝብ በመሆኑ

ሁሉም መልስ ነው