ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

3rd - 4th Grade

5 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፩(1)

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፩(1)

KG - 6th Grade

5 Qs

የአማርኛ ቋንቋ -የተራበው እባብ

የአማርኛ ቋንቋ -የተራበው እባብ

1st - 8th Grade

8 Qs

ጰራቅሊጦስ (ምድብ ፩)

ጰራቅሊጦስ (ምድብ ፩)

2nd - 6th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ አንድ)

ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ አንድ)

KG - 5th Grade

7 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ሥ/ቤ ምድብ ፩

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ሥ/ቤ ምድብ ፩

KG - 4th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፩

1st - 4th Grade

6 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት ፣ ምድብ  አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት ፣ ምድብ አንድ

3rd - 4th Grade

5 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies, Other

3rd - 4th Grade

Practice Problem

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 3+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content in a minute

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በ አርባ ቀኑ ለምን ቤተ መቅደስ ሄደ?

ሀ) በኦሪት የተጻፈውን ሕግ ሊፈጽም

ለ) በሕግ የተጻፈውን ሊሽር

ሐ) የአረጋዊውን ስምዖንን ተስፋ ለማሳየት

መ) ሀ እና ሐ መልስ ናቸው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አረጋዊው ስምዖን ማን ነው?

ሀ) የጌታን ማዳን በተስፋ ሲተባበቅ የነበረ

ለ) ሕፃኑን በታቀፈ ጊዜ ዓይኖቹ የተገለጠለት ሰው

ሐ) ብሉይ ኪዳንን ከተረጎሙት ሰባ ሊቃውንት መካከል አንዱ ነው

መ) ዓይኖቼ ማዳኑን ዓይተዋልና ብሎ የተናገረ ነው

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሰባ ሊቃናት አረጋዊው ስምዖን እንዲተርጉም የደረሰው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?

ሀ) ትንቢተ ኤርሚያስ ፯፥፲፬

ለ) ትንቢተ ኢሳያስ ፯፥፲፬

ሐ) ትንቢተ ሕዝቄል ፯፥፲፬

መ) ትንቤተ ዳንኤል ፯፥፲፬

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ወዴት ተሰደደ?

ሀ) ወደ ግብጽ

ለ) ወደ እስራኤል

ሐ) ወደ ናዝሬት

መ) ሀ መልስ ነው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታች ኢየሱስ ክርስቶስ ካደረጋቸው ተአምራት

ሀ) ለእናቱ በልብሱ ውሃ ይቅርዳላት ነበር

ለ) በጭቃ ወፍ እየሠራ ያበር ነበር

ሐ) ከርሱ ጋር ሲጫወቱ የሞቱ ሕፃናት ብስማቸው እየጠራ በማስነሳት ለእናቶቻቸው ይሰጣቸው ነበር

መ) የተለያዩ ቀለሞች እየቀላቀለ እንደገናም እየለየ እንደቀድሞው ያደርግ ነበር