
ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies, Other
3rd - 4th Grade
Used 3+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
5 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በ አርባ ቀኑ ለምን ቤተ መቅደስ ሄደ?
ሀ) በኦሪት የተጻፈውን ሕግ ሊፈጽም
ለ) በሕግ የተጻፈውን ሊሽር
ሐ) የአረጋዊውን ስምዖንን ተስፋ ለማሳየት
መ) ሀ እና ሐ መልስ ናቸው
2.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
አረጋዊው ስምዖን ማን ነው?
ሀ) የጌታን ማዳን በተስፋ ሲተባበቅ የነበረ
ለ) ሕፃኑን በታቀፈ ጊዜ ዓይኖቹ የተገለጠለት ሰው
ሐ) ብሉይ ኪዳንን ከተረጎሙት ሰባ ሊቃውንት መካከል አንዱ ነው
መ) ዓይኖቼ ማዳኑን ዓይተዋልና ብሎ የተናገረ ነው
3.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ከሰባ ሊቃናት አረጋዊው ስምዖን እንዲተርጉም የደረሰው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?
ሀ) ትንቢተ ኤርሚያስ ፯፥፲፬
ለ) ትንቢተ ኢሳያስ ፯፥፲፬
ሐ) ትንቢተ ሕዝቄል ፯፥፲፬
መ) ትንቤተ ዳንኤል ፯፥፲፬
4.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ወዴት ተሰደደ?
ሀ) ወደ ግብጽ
ለ) ወደ እስራኤል
ሐ) ወደ ናዝሬት
መ) ሀ መልስ ነው
5.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን መድኃኒታች ኢየሱስ ክርስቶስ ካደረጋቸው ተአምራት
ሀ) ለእናቱ በልብሱ ውሃ ይቅርዳላት ነበር
ለ) በጭቃ ወፍ እየሠራ ያበር ነበር
ሐ) ከርሱ ጋር ሲጫወቱ የሞቱ ሕፃናት ብስማቸው እየጠራ በማስነሳት ለእናቶቻቸው ይሰጣቸው ነበር
መ) የተለያዩ ቀለሞች እየቀላቀለ እንደገናም እየለየ እንደቀድሞው ያደርግ ነበር
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?