ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

3rd - 4th Grade

5 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

4th - 12th Grade

10 Qs

አዳም እና ሔዋን ምድብ ፩ና፪

አዳም እና ሔዋን ምድብ ፩ና፪

3rd - 7th Grade

8 Qs

አቡጊዳ ክለሳ(መድብ ፩)

አቡጊዳ ክለሳ(መድብ ፩)

3rd - 6th Grade

10 Qs

ምድብ ፩. አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

ምድብ ፩. አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

2nd - 5th Grade

10 Qs

ነገረ ሰብእ ምድብ ፩

ነገረ ሰብእ ምድብ ፩

2nd Grade - University

9 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

2nd - 4th Grade

6 Qs

የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 1

የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ምድብ 1

3rd - 4th Grade

10 Qs

የአባታችን የአብርሃም እና የሣራ ታሪክ - ምድብ ፩

የአባታችን የአብርሃም እና የሣራ ታሪክ - ምድብ ፩

2nd - 5th Grade

8 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies, Other

3rd - 4th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 3+ times

FREE Resource

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በ አርባ ቀኑ ለምን ቤተ መቅደስ ሄደ?

ሀ) በኦሪት የተጻፈውን ሕግ ሊፈጽም

ለ) በሕግ የተጻፈውን ሊሽር

ሐ) የአረጋዊውን ስምዖንን ተስፋ ለማሳየት

መ) ሀ እና ሐ መልስ ናቸው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አረጋዊው ስምዖን ማን ነው?

ሀ) የጌታን ማዳን በተስፋ ሲተባበቅ የነበረ

ለ) ሕፃኑን በታቀፈ ጊዜ ዓይኖቹ የተገለጠለት ሰው

ሐ) ብሉይ ኪዳንን ከተረጎሙት ሰባ ሊቃውንት መካከል አንዱ ነው

መ) ዓይኖቼ ማዳኑን ዓይተዋልና ብሎ የተናገረ ነው

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሰባ ሊቃናት አረጋዊው ስምዖን እንዲተርጉም የደረሰው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?

ሀ) ትንቢተ ኤርሚያስ ፯፥፲፬

ለ) ትንቢተ ኢሳያስ ፯፥፲፬

ሐ) ትንቢተ ሕዝቄል ፯፥፲፬

መ) ትንቤተ ዳንኤል ፯፥፲፬

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ወዴት ተሰደደ?

ሀ) ወደ ግብጽ

ለ) ወደ እስራኤል

ሐ) ወደ ናዝሬት

መ) ሀ መልስ ነው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታች ኢየሱስ ክርስቶስ ካደረጋቸው ተአምራት

ሀ) ለእናቱ በልብሱ ውሃ ይቅርዳላት ነበር

ለ) በጭቃ ወፍ እየሠራ ያበር ነበር

ሐ) ከርሱ ጋር ሲጫወቱ የሞቱ ሕፃናት ብስማቸው እየጠራ በማስነሳት ለእናቶቻቸው ይሰጣቸው ነበር

መ) የተለያዩ ቀለሞች እየቀላቀለ እንደገናም እየለየ እንደቀድሞው ያደርግ ነበር