ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

3rd - 4th Grade

5 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ምድብ ፩(1)

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ምድብ ፩(1)

KG - 5th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን( ጾመ ፍልሰታ) ምድብ 1

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን( ጾመ ፍልሰታ) ምድብ 1

1st - 5th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ፪

4th - 10th Grade

10 Qs

የቅዱስ ቶማስ ታሪክ ምድብ ሁለት

የቅዱስ ቶማስ ታሪክ ምድብ ሁለት

4th - 5th Grade

9 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

KG - 5th Grade

8 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ሕጻኑ እና እናቱ ) - ምድብ 1/፩

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት (ሕጻኑ እና እናቱ ) - ምድብ 1/፩

3rd - 4th Grade

8 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መምጣት ምድብ ፪

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር መምጣት ምድብ ፪

1st - 3rd Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋየ ቅድሳት ክፍል 3) ቅዱስ መስቀል ምድብ አንድ

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋየ ቅድሳት ክፍል 3) ቅዱስ መስቀል ምድብ አንድ

KG - 5th Grade

7 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies, Other

3rd - 4th Grade

Practice Problem

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 3+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content in a minute

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በ አርባ ቀኑ ለምን ቤተ መቅደስ ሄደ?

ሀ) በኦሪት የተጻፈውን ሕግ ሊፈጽም

ለ) በሕግ የተጻፈውን ሊሽር

ሐ) የአረጋዊውን ስምዖንን ተስፋ ለማሳየት

መ) ሀ እና ሐ መልስ ናቸው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አረጋዊው ስምዖን ማን ነው?

ሀ) የጌታን ማዳን በተስፋ ሲተባበቅ የነበረ

ለ) ሕፃኑን በታቀፈ ጊዜ ዓይኖቹ የተገለጠለት ሰው

ሐ) ብሉይ ኪዳንን ከተረጎሙት ሰባ ሊቃውንት መካከል አንዱ ነው

መ) ዓይኖቼ ማዳኑን ዓይተዋልና ብሎ የተናገረ ነው

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሰባ ሊቃናት አረጋዊው ስምዖን እንዲተርጉም የደረሰው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል የትኛው ነው?

ሀ) ትንቢተ ኤርሚያስ ፯፥፲፬

ለ) ትንቢተ ኢሳያስ ፯፥፲፬

ሐ) ትንቢተ ሕዝቄል ፯፥፲፬

መ) ትንቤተ ዳንኤል ፯፥፲፬

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሕፃንነቱ ወዴት ተሰደደ?

ሀ) ወደ ግብጽ

ለ) ወደ እስራኤል

ሐ) ወደ ናዝሬት

መ) ሀ መልስ ነው

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን መድኃኒታች ኢየሱስ ክርስቶስ ካደረጋቸው ተአምራት

ሀ) ለእናቱ በልብሱ ውሃ ይቅርዳላት ነበር

ለ) በጭቃ ወፍ እየሠራ ያበር ነበር

ሐ) ከርሱ ጋር ሲጫወቱ የሞቱ ሕፃናት ብስማቸው እየጠራ በማስነሳት ለእናቶቻቸው ይሰጣቸው ነበር

መ) የተለያዩ ቀለሞች እየቀላቀለ እንደገናም እየለየ እንደቀድሞው ያደርግ ነበር