
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-ታላላቅ በዓላት በኢትዮጵያ (የመስቀል በዓል) ምድብ አንድ
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
KG - 6th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
6 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
አይሁድ ጌታችን የተሰቀለበትን ቅዱስ መስቀል ከክርስቲያኖች ለመሰወር ምን አደረጉ?
ቅዱስ መስቀሉ ቀብረው ቦታው ላይ ቆሻሻ እንዲጣል አደረጉት።
ቅዱስ መስቀሉን እሩቅ ሀገር ወስደው አስቀመጡት።
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የጌታችንን ቅዱስ መስቀል ከተደበቀበት ያገኘችው ቅድስት ንግስት ማን ትባላለች?
ቅድስት እሌኒ
ቅድስት አርሴማ
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጌታችን የተሰቀለበት ቅዱስ መስቀል ከተቀበረበት የተገኘው መጋቢት 10 ሲሆን በዓሉ በድምቀት የሚከበረው ግን መስከረም17 ነው።
እውነት
ሀሰት
4.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ኢትዮጵያ በማይዳሰሱ ቅርስነት በዩኔስኮ(UNESCO) ያስመዘገበቻቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ በዓላት የትኞቹ ናቸው?
የልደት በዓል
የጥምቀት በዓል
የመስቀል በዓል
የትንሣኤ በዓል
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የደመራ በዓል አከባበር ሥርዓት አመጣጥ ቅድስት እሌኒ መስቀሉን ለማግኘት ያደረገችውን ድርጊት የሚያመለክት ነው።
እውነት
ሀሰት
6.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ከተማ የመስቀል ደመራ በዓል በድምቀት የሚከበርበት ቦታ መስቀል አደባባይ ይባላል።
እውነት
ሀሰት
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?