ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

5th - 8th Grade

5 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጸሎተ ሐሙስ - ምድብ ሁለት

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጸሎተ ሐሙስ - ምድብ ሁለት

4th - 5th Grade

5 Qs

ምድብ ፪  አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

ምድብ ፪ አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

6th - 12th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት

5th - 7th Grade

5 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies

5th - 8th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ዳግም ትንሣኤ ማለት ምን ማለት ነው?

ሀ) ጌታችን በድጋሚ ከሞት መነሣቱ

ለ) ጌትችን በድጋሚ ለሐዋርያቱ በተዘጋ ቤት ውስጥ ስለተገለጠ

ሐ) የትንሣኤው ቃለ እግዚአብሔር ሳይለወጥ፤ በሙሉ በዚህ ቀን ስለሚደገም፡፡

መ) ለ እና ሐ መልስ ናቸው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ትንሣኤ ማለት ምን ማለት ነው?

ሀ) ወደ ላይ ክፍ ማለት ነው

ለ) ወደ ላይ መውጣት

ሐ) ጌትችን ሞትን ድል ነስቶ ስለተነሣ

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ውስጥ ለሐዋርያነት ከመመረጡ በፊት ዲዲሞስ የሚለው ስም የነበረው እና የክርስቶስን ትንሣኤ ከማያምኑት ወገን ነበር እርሱ ማነው?

ሀ) ቅዱስ ጴጥሮስ

ለ) ቅዱስ ያዕቆብ

ሐ) ቅዱስ ማቴዎስ

መ) መልስ አልተሰጠም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የትንሣኤው ምሥጢር ለሁለተኛ ጊዜ ለሐዋርያት የተገለጠበት ዕለት ምን ተብሎ ይጠራል?

ሀ) ትንሣኤ

ለ) ዳግም ትንሣኤ

ሐ) ደብረዘይት

መ) ዕርገት

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ቶማስ የኢየሱስ ክርስቶስን ጎን ሲዳስስ እጁ ከእሳት እንደገባ ጅማት ተኮማተረች ፡፡ “ጌታዬ” “አምላኬ” አለ፡፡ እንዲህ ሲል ምን ማለቱ ነው?

ሀ) ጊታዬ ሲል ሥጋ መልበሱን

ለ) አምላኬ ማለቱ መለኮትነቱን

ሐ) አንተ ከዓለም በፊት የነብረክ፣ አሁንም ያለህ፣ አለምን አሳልፈህ የምትኖር

መ) አንተ ሰማያዊም፣ መድራዊም ነህ ሲል ነው

Discover more resources for Religious Studies