
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን -የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፩
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
KG - 5th Grade
Used 2+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
5 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በንብ እና ነብር የቤተ ክርስቲያን ቅጥር የሚጠበቀው ከቅዱሳን መካናት ውስጥ የቱ ነው።
ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም
ይምርሐነ ክርስቶስ ገዳም
ደብረ ወርቅ ማርያም ገዳም
መልስ የለም
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በስዕሉ የምታዩት ከቅዱሳን መካናት የትኛው ነው?
ደብረ ወርቅ ገዳም
ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም
ይምርሐነ ክርስቶስ ገዳም
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በስዕሉ የምታዩት ከቅዱሳን መካናት የትኛው ነው?
ደብረ ወርቅ ገዳም
ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም
ይምርሐነ ክርስቶስ ገዳም
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ስለ ቅዱሳን መካናት ትክክል የሆነው የቱ ነው።
ቅዱሳን መካናት ማለት የተቀደሰ ቦታ ማለት ነው።
ነገረ እግዚአብሔር የሚነግርበት ቦታ ነው።
ሁለቱም ልክ ነው።
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በእግዚአብሔር ፍቃድ እና ትዕዛዝ በውሃ ላይ የተሰራው ቤተ ክርስቲያን የትኛው ነው?
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?