
ትምህርተ ሃይማኖት - የጌታችን ዕርገት ምድብ ሁለት
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
5th - 7th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
5 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲያርግ ያዩት ሐዋርያት ምን አደረጉ?
ሀ) አዘኑ
ለ) ሰገዱለት
ሐ) በደስታ ዘመሩ
መ) መልስ የለም
2.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ከተነሣ በኋላ እስከ ሚያርግ ድረስ በምድር ላይ ለስንት ቀን ቆዬ?
ሀ) ለዐሥር ቀን
ለ) ለሃምሣ ቀን
ሐ) ለሦስት ቀን
መ) መልሱ የለም
3.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን ከትንሣኤው በኋላ ዐርባ ቀን እስኪሞላው ድረስ ምን አደረገ?
ሀ) ስለ እግዚአብሔርም መንግሥት አስተማረ
ለ) ትምህርተ ኅቡሃትን አስተማረ
ሐ) መጽሐፈ ኪዳንን አስተማረ
መ) ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መሆኑን አሳያቸው
4.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን ዐርባ ቀን ለምን መረጠ?
ሀ) መናፍቃን ዕርገቱን ምትሀት ነው ብለው እንዳያስቡ
ለ) በእውነት እንደተነሣ፣ በእውነትም እንደ ዐረገ ለማስረገጥ
ሐ) የእነ ቶምስን ጥርጥር ለማስወገድ
መ) ሁሉም መልስ ነው
5.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ሐዋርያት በዓይናቸው እየተመለከቱት በጥቂት በጥቂቱ ወይም ቀስ በቀስ ምድርን ለቆ ወደላይ ከፍ ከፍ ሲል እንዴት እያዩት ነበር?
ሀ) በመርቀቅ
ለ) በመራቅ
ሐ) በመጥፋት
መ) መልስ አልተሰጠም
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?