ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ

3rd - 4th Grade

6 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል አራት ምድብ ሁለት

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል አራት ምድብ ሁለት

4th - 8th Grade

8 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ

Assessment

Quiz

Religious Studies

3rd - 4th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

6 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በዐቢይ ጾም አራተኛው ሳምንት ምን ይባላል?

ሀ) ቅድስት

ለ) ዘወረደ

ሐ) ምኩራብ

መ) መልስ አልተሰጠም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በሃይማኖት ትምህርት ፈውስ በስንት ይከፈላል

ሀ) በአራት

ለ) በሦሶስት

ሐ) በሁለት

መ) በአምስት

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ውስጥ ከሰውነት አካላት በሽታዎች ለመዳን ምሳሌዎች ናቸው

ሀ) የእግር ህመም

ለ) የእጅ ህመም

ሐ) የዓይን ህመም

መ) የጆሮ ህመም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የነፍስ ፈውስ ማለት ምን ማለት ነው?

ሀ) የነፍስ ከኃጢአት መፈወስ

ለ) ከሰውነት አካላት በሽታዎች መዳን

ሐ) ከአጋንንት ቁራኝነት መዳን

መ) ሀ እና ሐ

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የእግዚአብሔር መልአክ ወደ መጠመቂያው ለምን ይወርዳል

ሀ) ውሃውን ለመባረክ

ለ) ጽሎት ለመባረክ

ሐ) መስዋዕት ለማሳረግ

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ለምጻሙ ቀርቦ ጌታ ሆይ ብትወድስ ለታንጻኝ ትችላለህ ብሎ ሲጠይቀው ከዚህ ምን እንረዳለን

ሀ) ፈቃደ እግዚአብሔርን መጠየቅ

ለ) ሁሉን ነገር ያለ እግዚአብሔር ማድረግ እንደማንችል

ሐ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

መ) መልስ የለም