Search Header Logo

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

3rd - 4th Grade

Used 1+ times

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

6 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በዐቢይ ጾም አራተኛው ሳምንት ምን ይባላል?

ሀ) ቅድስት

ለ) ዘወረደ

ሐ) ምኩራብ

መ) መልስ አልተሰጠም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በሃይማኖት ትምህርት ፈውስ በስንት ይከፈላል

ሀ) በአራት

ለ) በሦሶስት

ሐ) በሁለት

መ) በአምስት

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ውስጥ ከሰውነት አካላት በሽታዎች ለመዳን ምሳሌዎች ናቸው

ሀ) የእግር ህመም

ለ) የእጅ ህመም

ሐ) የዓይን ህመም

መ) የጆሮ ህመም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የነፍስ ፈውስ ማለት ምን ማለት ነው?

ሀ) የነፍስ ከኃጢአት መፈወስ

ለ) ከሰውነት አካላት በሽታዎች መዳን

ሐ) ከአጋንንት ቁራኝነት መዳን

መ) ሀ እና ሐ

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የእግዚአብሔር መልአክ ወደ መጠመቂያው ለምን ይወርዳል

ሀ) ውሃውን ለመባረክ

ለ) ጽሎት ለመባረክ

ሐ) መስዋዕት ለማሳረግ

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ለምጻሙ ቀርቦ ጌታ ሆይ ብትወድስ ለታንጻኝ ትችላለህ ብሎ ሲጠይቀው ከዚህ ምን እንረዳለን

ሀ) ፈቃደ እግዚአብሔርን መጠየቅ

ለ) ሁሉን ነገር ያለ እግዚአብሔር ማድረግ እንደማንችል

ሐ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

መ) መልስ የለም

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?