Search Header Logo

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

3rd - 4th Grade

Used 1+ times

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

6 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በዐቢይ ጾም አራተኛው ሳምንት ምን ይባላል?

ሀ) ቅድስት

ለ) ዘወረደ

ሐ) ምኩራብ

መ) መልስ አልተሰጠም

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በሃይማኖት ትምህርት ፈውስ በስንት ይከፈላል

ሀ) በአራት

ለ) በሦሶስት

ሐ) በሁለት

መ) በአምስት

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ውስጥ ከሰውነት አካላት በሽታዎች ለመዳን ምሳሌዎች ናቸው

ሀ) የእግር ህመም

ለ) የእጅ ህመም

ሐ) የዓይን ህመም

መ) የጆሮ ህመም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የነፍስ ፈውስ ማለት ምን ማለት ነው?

ሀ) የነፍስ ከኃጢአት መፈወስ

ለ) ከሰውነት አካላት በሽታዎች መዳን

ሐ) ከአጋንንት ቁራኝነት መዳን

መ) ሀ እና ሐ

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የእግዚአብሔር መልአክ ወደ መጠመቂያው ለምን ይወርዳል

ሀ) ውሃውን ለመባረክ

ለ) ጽሎት ለመባረክ

ሐ) መስዋዕት ለማሳረግ

መ) ሁሉም መልስ ናቸው

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ለምጻሙ ቀርቦ ጌታ ሆይ ብትወድስ ለታንጻኝ ትችላለህ ብሎ ሲጠይቀው ከዚህ ምን እንረዳለን

ሀ) ፈቃደ እግዚአብሔርን መጠየቅ

ለ) ሁሉን ነገር ያለ እግዚአብሔር ማድረግ እንደማንችል

ሐ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

መ) መልስ የለም

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?

Discover more resources for Religious Studies