
ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
3rd - 4th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
6 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
በዐቢይ ጾም አራተኛው ሳምንት ምን ይባላል?
ሀ) ቅድስት
ለ) ዘወረደ
ሐ) ምኩራብ
መ) መልስ አልተሰጠም
2.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
በሃይማኖት ትምህርት ፈውስ በስንት ይከፈላል
ሀ) በአራት
ለ) በሦሶስት
ሐ) በሁለት
መ) በአምስት
3.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ከሚከተሉት ውስጥ ከሰውነት አካላት በሽታዎች ለመዳን ምሳሌዎች ናቸው
ሀ) የእግር ህመም
ለ) የእጅ ህመም
ሐ) የዓይን ህመም
መ) የጆሮ ህመም
4.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
የነፍስ ፈውስ ማለት ምን ማለት ነው?
ሀ) የነፍስ ከኃጢአት መፈወስ
ለ) ከሰውነት አካላት በሽታዎች መዳን
ሐ) ከአጋንንት ቁራኝነት መዳን
መ) ሀ እና ሐ
5.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
የእግዚአብሔር መልአክ ወደ መጠመቂያው ለምን ይወርዳል
ሀ) ውሃውን ለመባረክ
ለ) ጽሎት ለመባረክ
ሐ) መስዋዕት ለማሳረግ
መ) ሁሉም መልስ ናቸው
6.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ለምጻሙ ቀርቦ ጌታ ሆይ ብትወድስ ለታንጻኝ ትችላለህ ብሎ ሲጠይቀው ከዚህ ምን እንረዳለን
ሀ) ፈቃደ እግዚአብሔርን መጠየቅ
ለ) ሁሉን ነገር ያለ እግዚአብሔር ማድረግ እንደማንችል
ሐ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው
መ) መልስ የለም
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?