
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ምድብ ፪
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
3rd - 4th Grade
Used 2+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
7 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጌታችን አሳልፎ የሰጠው ሐዋርያ ማነዉ?
ቶማስ
ዮሐንስ
ይሁዳ
ስምዖን
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጌታችን ሐሙስ ዕለት ምን አደረገ?
በመስቀል ተሰቀለ
የደቀ መዛሙርቱን እግር አጠበ
በአይሁድ እጅ ተያዘ
የቁርባን ሥር ዓትን መሠረተ
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በመስቀሉ ሥር በመጨረሻው ሰዓት የተገኙት እነማን ናቸው?
አልዓዛር እና ማርታ
ቅዱስ ማርቆስ እና ቀለዮጳ
ዮሴፍ እና ኒቆዲሞስ
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና ቅዱስ ዮሐንስ
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጌታችንን ውድ ሽቱ የቀባችው ሴት ማን ትባላለች?
ቅድስት ኤልሳቤጥ
የዮና እናት ማርያም
መግደላዊት ማርያም
የሙሴ እህት ማርያም
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የጌታን ትንሳኤ ለእነ መግደላዊት ያበሰሯቸው/የነገሯቸው እነማን ናቸው?
ሐዋርያት
መላእክት
የመቃብር ጠባቂ ወታደሮች
እረኞች
6.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጌታችን ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው መቼ ነው?
እሑድ በእኩለ ሌሊት
ዓርብ ከሰዓት
ሐሙስ ጠዋት
ዓርብ ሌሊት
7.
MULTIPLE SELECT QUESTION
30 sec • 1 pt
ይሁዳ ጌታችንን በምን ዓይነት ሁኔታ አሳልፎ ሰጠው?
በምልክት
በመሳም
30 ብር በመቀበል
20 ብር በመቀበል
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?