Search Header Logo

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ያደረጋቸው ተአምራት ምድብ ሁለት

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

4th - 5th Grade

Used 1+ times

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ያደረጋቸው ተአምራት ምድብ ሁለት
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በዘልማድ ወይም በሕግ ከምንኖርባቸው ክስተቶች የተለየ ቅጽፈታዊ ሆኖ እውንተኛ ድርጊት ምን ይባላል?

ሀ) ምትሀት

ለ) ተአምር

ሐ) ሐሰተኛ ረቂቅ መንፈስ

መ) ሁሉም መልስ ነው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቃና ዘገሊላ የነበረው ሠርግ ያደረገው ተአምር ለስንተኛ ጊዜ ነው፡፡

ሀ) ለሁለተኛ ጊዜ

ለ) ለሦስተኛ ጊዜ

ሐ) ለመዠመሪያ ጊዜ

መ) ለአምስተኛ ጊዜ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቡን ካስተማረ በኋላ አምስት ሺህ ሕዝብ ሴቶች እና ሕፃናትን ሳይጨምር ወንዶች ብቻ በልተው የተረፈው አሥራ ሁለት መሶብ ነበር፡፡ ነገር ግን በመጀመሪያ ስንት ዓሣ እና ስንት እንጀራ ነበር?

ሀ) አንድ ዓሣ እና አምስት እንጀራ

ለ) ሦስት ዓሣ እና አምስት እንጀራ

ሐ) ሁለት ዓሣ እና አምስት እንጀራ

መ) መልስ አልተሰጠም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ሥነ ፍጥረታት መካከል እግዚአብሔር ሁል ጊዜ ተአምር የሚሠራ መሆኑን ያስረዱናል

ሀ) ሰማይ እና ምድር

ለ) ፀሐይ እና ጭረቃ

ሐ) አየራት እና ነፋሳት

መ) የሰው ልጅ አኗኗር

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በመንገድ ዳር ተቀምጦ ምጽዋት ሲለምን ከነበረው ከበርጤሜዎስ ምን እንማራለን?

ሀ) ወደ እግዚአብሔር አብዝቶ አለመለመን

ለ) ወደ እግዚአብሔር አብዝቶ መጮህን

ሐ) የጌታችንን ማዳን

መ) ለ እና ሐ መልስ ናቸው

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?