ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ያደረጋቸው ተአምራት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ያደረጋቸው ተአምራት ምድብ ሁለት

4th - 5th Grade

5 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሽተኞችን ማዳኑ ምድብ አንድ

3rd - 4th Grade

6 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያደራጋቸው ተአምራት ምድብ አንድ

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያደራጋቸው ተአምራት ምድብ አንድ

3rd - 4th Grade

5 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

4th - 12th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

5th - 8th Grade

5 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

ትምህርተ ሃይማኖት - በጌታችን በመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የሥላሴ መገለጥ ምድብ ፩

2nd - 4th Grade

6 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት  ተአምራት ምድብ ፩(1)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ተአምራት ምድብ ፩(1)

KG - 4th Grade

10 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ምድብ ፪(2)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ምድብ ፪(2)

4th - 5th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት (ጸሎተ ሃይማኖት ምድብ ፪)

ትምህርተ ሃይማኖት (ጸሎተ ሃይማኖት ምድብ ፪)

3rd - 7th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ያደረጋቸው ተአምራት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ያደረጋቸው ተአምራት ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies

4th - 5th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

5 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በዘልማድ ወይም በሕግ ከምንኖርባቸው ክስተቶች የተለየ ቅጽፈታዊ ሆኖ እውንተኛ ድርጊት ምን ይባላል?

ሀ) ምትሀት

ለ) ተአምር

ሐ) ሐሰተኛ ረቂቅ መንፈስ

መ) ሁሉም መልስ ነው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቃና ዘገሊላ የነበረው ሠርግ ያደረገው ተአምር ለስንተኛ ጊዜ ነው፡፡

ሀ) ለሁለተኛ ጊዜ

ለ) ለሦስተኛ ጊዜ

ሐ) ለመዠመሪያ ጊዜ

መ) ለአምስተኛ ጊዜ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቡን ካስተማረ በኋላ አምስት ሺህ ሕዝብ ሴቶች እና ሕፃናትን ሳይጨምር ወንዶች ብቻ በልተው የተረፈው አሥራ ሁለት መሶብ ነበር፡፡ ነገር ግን በመጀመሪያ ስንት ዓሣ እና ስንት እንጀራ ነበር?

ሀ) አንድ ዓሣ እና አምስት እንጀራ

ለ) ሦስት ዓሣ እና አምስት እንጀራ

ሐ) ሁለት ዓሣ እና አምስት እንጀራ

መ) መልስ አልተሰጠም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ሥነ ፍጥረታት መካከል እግዚአብሔር ሁል ጊዜ ተአምር የሚሠራ መሆኑን ያስረዱናል

ሀ) ሰማይ እና ምድር

ለ) ፀሐይ እና ጭረቃ

ሐ) አየራት እና ነፋሳት

መ) የሰው ልጅ አኗኗር

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በመንገድ ዳር ተቀምጦ ምጽዋት ሲለምን ከነበረው ከበርጤሜዎስ ምን እንማራለን?

ሀ) ወደ እግዚአብሔር አብዝቶ አለመለመን

ለ) ወደ እግዚአብሔር አብዝቶ መጮህን

ሐ) የጌታችንን ማዳን

መ) ለ እና ሐ መልስ ናቸው