ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

KG - 5th Grade

8 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነገረ ማርያም እና ጾመ ፍልሰታ ምድብ ሁለት

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነገረ ማርያም እና ጾመ ፍልሰታ ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

6th - 12th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ጾመ ፍልሰታ) ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ጾመ ፍልሰታ) ምድብ2

5th - 10th Grade

10 Qs

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ምድብ ፪(2)

የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ጸሎት ምድብ ፪(2)

KG - 5th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ማማተብ ምድብ ፩(1)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ማማተብ ምድብ ፩(1)

1st - 4th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ማማተብ ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ማማተብ ምድብ ፪(2)

5th - 9th Grade

8 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የካህናት ስም እና ቅደም ተከተል ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የካህናት ስም እና ቅደም ተከተል ምድብ ፩

KG - 4th Grade

7 Qs

አልዓዛር እና ባላጠጋው ሰው - ምድብ 2

አልዓዛር እና ባላጠጋው ሰው - ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

Assessment

Quiz

Religious Studies

KG - 5th Grade

Easy

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 3+ times

FREE Resource

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

“አባትህንና እናትህን አክብር” የሚለው ከአሥርቱ ትዕዛዛት መካከል ነው።

እውነት

ሀሰት

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

አባትህንና እናትህን አክብር የሚለው ትዕዛዝ የመላእክት ትዕዛዝ ነው።

እውነት

ሀሰት

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

እግዚአብሔርን ለማክበር አባትና እናታችንን ማክበር አለብን።

እውነት

ሀሰት

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በዛሬው ትምህርት "አባትና እናትህን አክበር" የሚለው የእግዚአብሔር ህግ ወላጅ አባትና እናት ብቻ ማክበር ማለት ነው።

እውነት

ሀሰት

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አክብሮትን ለአባትና ለእናታችን ምን በማድረግ እንገልጻለን/እናሳያለን።

በመታዘዝ

እንደ አቅማችን ሥራ በማገዝ

ምክራቸውን በመስማት

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እናቱ ድንግል ማርያምን ያከብር እና ይታዘዛትም ነበር፡፡

እውነት

ሀሰት

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን ትህትና ለማስተማር ካደረጋቸው ነገሮች ውስጥ የትኞቹ ይገኛሉ?

የሐዋርያትን እግር ማጠብ።

በከብቶች በረት መወለድ።

በእለተ ዓርብ የመቱትን በመምታት።

8.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

Media Image

በዛሬው ትምህርታችን መሠረት ይህ ስእል ምን ያስተምረናል?

እመቤታችን አምላክን ለመጽነስዋ ቅድስት ኤልሳቤጥ መጥታ እንድትጎበኛት ማድረግዋን።

እመቤታችን አምላክን ፀንሳ እያለች በትህትና ብዙ መንገድ ተጉዛ ቅድስት ኤልሳቤጥ ለመጎብኘት እንደሄደች።