Search Header Logo

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

KG - 5th Grade

Used 3+ times

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አክብሮት እና ትህትና ምድብ ፩
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

“አባትህንና እናትህን አክብር” የሚለው ከአሥርቱ ትዕዛዛት መካከል ነው።

እውነት

ሀሰት

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

አባትህንና እናትህን አክብር የሚለው ትዕዛዝ የመላእክት ትዕዛዝ ነው።

እውነት

ሀሰት

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

እግዚአብሔርን ለማክበር አባትና እናታችንን ማክበር አለብን።

እውነት

ሀሰት

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በዛሬው ትምህርት "አባትና እናትህን አክበር" የሚለው የእግዚአብሔር ህግ ወላጅ አባትና እናት ብቻ ማክበር ማለት ነው።

እውነት

ሀሰት

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አክብሮትን ለአባትና ለእናታችን ምን በማድረግ እንገልጻለን/እናሳያለን።

በመታዘዝ

እንደ አቅማችን ሥራ በማገዝ

ምክራቸውን በመስማት

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እናቱ ድንግል ማርያምን ያከብር እና ይታዘዛትም ነበር፡፡

እውነት

ሀሰት

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌታችን ትህትና ለማስተማር ካደረጋቸው ነገሮች ውስጥ የትኞቹ ይገኛሉ?

የሐዋርያትን እግር ማጠብ።

በከብቶች በረት መወለድ።

በእለተ ዓርብ የመቱትን በመምታት።

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Microsoft

Continue with Microsoft

or continue with

Facebook

Facebook

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?