
ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ ሁለት)
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
6th - 12th Grade
Used 6+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
8 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በቤተ ክርስቲያናችን እግዚአብሔርን ለማመስገን የምንጠቀምበት ዜማ ሰዎች በብዙ ልምምድ እና ምርምር ያገኙት ነው።
እውነት
ውሸት
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የሰው ልጅ መዝሙር መዘመር በመጀመሪያ የተማረው ከየት ነው?
ከእስራኤላውያን
ከቅዱስ ያሬድ
ከቅዱሳን መላእክት
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
45 sec • 1 pt
በቤተ ክርስቲያን የምንጠቀምበትን የመዝሙር ሥርዓት ከቅዱሳን መላእክት በተማረው መሰረት ለቤተ ክርስቲያን ያበረከተዉ/ ያዘጋጀው ቅዱስ ማን ይባላል?
ቅዱስ ዳዊት
ቅዱስ ያሬድ
ቅዱስ ሙሴ
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ስለ መቋሚያ ትክክል ያልሆነው የቱ ነው?
የመስቀል ምሳሌ ነው ጌታችን መስቀል ተሸክሞ መንገላታቱን ያስታውሰናል።
እስራኤላውያን የኤርትራን ባህር በተሻገሩ ጊዜ ሙሴ ባህሩን የከፈለበትን እንደ መቋሚያ በትከሻው ይዞ የዘመረበት በትር ምሳሌ ነው።
ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ለመደገፊያነት ብቻ የሚያገለግል ነዋየ ቅድሳት ነው።
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
1 min • 1 pt
ስለ ጸናጽል ትክክል ያልሆነው የቱ ነው?
ያዕቆብ በፍኖተ ሎዛ ያየው ከምድር እስከ ሰማይ ተዘርግቶ የእግዚአብሔር መላእክት ሲወጡበት እና ሲወርዱበት ያየው መሰላል ምሳሌ ነው።
ጸናጽል ለአለማዊ ዘፈን መጠቀም ይቻላል።
በጸናጽል ስንዘምር አባታችን ያዕቆብ በፍኖተ ሎዛ በምሳሌ ያየሽ የወርቅ መሰላል እመቤታችን ቅድስት ማርያም ልመናችንን ወደ ልጅሽ አሳርጊልን ብለን መለመናችን ነው።
6.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
የትኛውን የመዝሙር መሳሪያ ተጠቅማችሁ/ዘምራችሁ ታውቃላችሁ?
ሁሉንም
7.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
1 min • 1 pt
ስለ ቤተ ክርስቲያን ከበሮ ትክክል ያልሆነው የትኛው ነው?
ከበሮ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምሳሌዎችን የያዘ የክርስቶስን መከራ እንድናስብ የሚያደርገን የመዝሙር መሣሪያ ነው።
ምሳሌነቱ የጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
ከበሮ የለበሰው ሱቲ(ጨርቅ) ጌታችንን የለበሰውን ከለሜዳ ያመለክተናል።
በማንኛውም ዓይነት ቅርጽ ሊሰራ ይችላል።
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?