ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-ታላላቅ በዓላት በኢትዮጵያ (የመስቀል በዓል) ምድብ ሁለት

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-ታላላቅ በዓላት በኢትዮጵያ (የመስቀል በዓል) ምድብ ሁለት

7th - 12th Grade

7 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ሲገባ እና ውስጥ ምድብ ሁለት

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ሲገባ እና ውስጥ ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

10 Qs

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፪(2)

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፪(2)

6th - 11th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ወቅትና ምስጋና ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ወቅትና ምስጋና ምድብ ፪(2)

6th - 12th Grade

12 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መታዘዝ ምድብ ሁለት

5th - 9th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ሥነ ፍጥረት ቅዱሳን መላእክት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ሥነ ፍጥረት ቅዱሳን መላእክት ምድብ ሁለት

5th - 7th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያ ቅዱሳት መካናት ምድብ ፪ (2)

ሥርዓተ ቤተክርስቲያን የኢትዮጵያ ቅዱሳት መካናት ምድብ ፪ (2)

5th - 9th Grade

11 Qs

ሥርዓተቤተ ክርስቲያን ( ክርስቲያናዊ ሰላምታ) ምድብ 2

ሥርዓተቤተ ክርስቲያን ( ክርስቲያናዊ ሰላምታ) ምድብ 2

5th - 8th Grade

8 Qs

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ በዓል አከባበር(ምድብ 2)

በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ በዓል አከባበር(ምድብ 2)

5th - 9th Grade

9 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-ታላላቅ በዓላት በኢትዮጵያ (የመስቀል በዓል) ምድብ ሁለት

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-ታላላቅ በዓላት በኢትዮጵያ (የመስቀል በዓል) ምድብ ሁለት

Assessment

Quiz

Religious Studies

7th - 12th Grade

Easy

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጌታችን የተሰቀለበትን ቅዱስ መስቀል አይሁዶች ለምን ሸሸጉት?

ብዙ ተአምራትን ያደርግ ስለነበር ክርስትያኖች እንዳይጠቀሙበት በክፋት ።

ተሰርቆ እንዳይጠፋ አስበው።

ምን ምክንያት አልነበራቸውም።

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

የጥምቀት በዓል እና የመስቀል በዓል ከሌሎቹ በዓላት በምን ይለያሉ?

በአደባባይ የሚከበሩ ስለሆነ።

የአንድ አካባቢ አብያተ ክርስቲያናት አንድ ላይ በመሆን በህብረት የሚያከብሩት ስለሆነ።

በማይዳሰሱ ቅርስነት በዩኔስኮ(UNESCO) የተመዘገቡ ስለሆነ።

ሁሉም መልስ ነው።

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ቅድስት እሌኒ ቅዱስ መስቀሉን እንድታገኝ የረዳት ንጉስ ልጅዋ ስም ማን ይባላል።

ንጉስ ቆስጠንጢኖስ

ንጉስ ዘርዓ ያዕቆብ

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በመስቀል በዓል የደመራ ማብራት ሥነ ሥርዓት የሚከናወነው ለምንድን ነው?

ቅድስት እሌኒ ቅዱስ መስቀሉን ለማግኘት እንጨትን በአንድ ላይ አድርጋ ማንደድዋን እጣን መጨመሯን በማሰብ ነው።

በዓሉን የተለየ ለማድረግ።

ምንም ምክንያት የለውም።

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ቅዱስ መስቀሉ በቁፋሮ ሲገኝ አብረው ከተገኙት ሌሎች ሁለት መስቀሎች ተለይቶ የታወቀው ተአምራትን በማድረጉ ነው።

እውነት

ሀሰት

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ቅዱስ መስቀል ለዘመናት ከተቀበረበት የተገኘው መጋቢት 10 ቀን ሲሆን ይህም ቀን ሁልጊዜ በዐቢይ ጾም ውስጥ ስለሚሆን የመስቀል በአል በድምቀት የሚከበረው መቼ ነው።

መጋቢት 17

መስከረም 17

ጥቅምት 17

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ከተማ የመስቀል በዓል በዋነኛነት የሚከበርበት ቦታ ምን ይባላል?

የሰልፍ አደባባይ

መስቀል አደባባይ