
በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፈተና ምድብ ሁለት
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
6th - 10th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
7 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
እንደ አማኝ ፈተና በምን መንገድ ሊመጣ ይችላል?
ለክብር
በሀጥያት
በምንም አይነት አይማጣም
ሁሉም መልስ ነው
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጻዲቁ ኢዮብን ሊፈትን ከእግዚአብሔር ፍቃድ የጠየቀው ማን ነው?
ከመላእክት
ከሰይጣን
ከሰው
ሁሉም መልስ ነው
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ናቡከደነፆር ያወጣው አዋጅ ምን ነበረ?
እግዚአብሔርን እንዲያመልኩ
መላክቶችን እንዲያመልኩ
ላቆመው ጣዎት እንዲሰግዱ
ምንም ህግ አላወጣም
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ጻዲቁ ዳንኤል በምን ምክንያት ነው ፈተና የደረሰበት?
ለጣዎት በመስገዱ
ምንም ባለማድረጉ
ለአምላኩ በመስገዱ
ሁሉም መልስ ነው
5.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ነብዩ ዮናስ ከእግዚአብሔር ኮብልሎ የሄደባት ሀገር ማን ትባላላች?
ላሊበላ
ህንድ
ተርሴስ
ፍልስጤም
6.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የነነዌ ሰዎች ባይመለሱ ኖሮ እግዚአብሔር የነነዌን ሀገር በምን ሊያጠፋት ነበር?
በወሃ
በንፋስ
በእሳት
በምንም
7.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ከዛሬው ትምህርት ምን ተማርን?
ፈተና ሲያጋጥም በጾም በጸሎት መበርታት እንዳለብን።
ሁሌም ተስፋ መቁረጥ እንደሌለብን።
አባት እና እናታችን የሚሉንን መስማት እንዳለብን።
የነነዌ ሕዝቦች ፈተና በተመለከተ።
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?