ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

5th - 12th Grade

7 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

KG - 12th Grade

7 Qs

ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገኙ ቦታዎች ማወቅ ምድብ ፩(1)

ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚገኙ ቦታዎች ማወቅ ምድብ ፩(1)

KG - 5th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ንዋያተ ቅዱሳት ምድብ 2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ንዋያተ ቅዱሳት ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን -የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፩

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን -የኢትዮጵያ ቅዱሳን መካናት ምድብ ፩

KG - 5th Grade

5 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የዮናስ ታሪክ - ምድብ ፪

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የዮናስ ታሪክ - ምድብ ፪

4th - 5th Grade

12 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ምድብ ፪(2)

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ምድብ ፪(2)

4th - 5th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት ምድብ ሁለት

4th - 12th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት ክለሳ

ትምህርተ ሃይማኖት ክለሳ

6th - 8th Grade

9 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

Assessment

Quiz

Religious Studies

5th - 12th Grade

Practice Problem

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

AI

Enhance your content in a minute

Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አገልጋይ ለአገልግሎቱ ምን መሆን አለበት?

ታማኝ

ቸር

መልስ የለም

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ስለ ገብር ኄር ትክክለኛ የሆነው የቱ ነው?

ገብረ ኄር ማለት ታማኝ ቸር አገልጋይ ማለት ነው።

የዐቢይ ጾም ፮ኛ ሳምንት ነው

Media Image

ሁሉም መልስ ነው።

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በየትኛው ዕድሜያችን ላይ ስንሆን ነው በአገልግሎት መሳተፍ ያለብን?

በሕፃንነት

በወጣትነት

በዕድሜ በጣም ትልቅ ሰው ስንሆን።

እንደ ነቢዩ ሳሙኤል በእድሜያችን ዘመን ሁሉ።

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

1 min • 1 pt

ሥርዓተ አገልግሎት ማለት ምን ማለት ነው።

የቤተ-ክርስቲያንን ሥርዓት ማወቅ ብቻ።

የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት መፈጸም ብቻ።

የቤተ-ክርስቲያንን ሥርዓት ማወቅ እና መፈፀም።

መልሱ የለም።

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

1 min • 1 pt

የቤት ሥራ እንደተሰጠን እና እንዳነበብነው የገብር ኄር ታሪክ የሚገኘው በመጸሐፍ ቅዱስ በየትኛው ክፍል ነው?

የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፭ ቁጥር ፲፬ እስከ ፴

መጽሐፈ ሳሙኤል ምዕራፍ ፳፭ ቁጥር ፲፬ እስከ ፴

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ታማኝ አገልጋይ ምን አይነት ነው?

ጊዜውን ሳይሰስት ለአገልግሎቱ የሚሰጥ።

እውቀቱን ሳይሰስት ለአገልግሎቱ የሚሰጥ።

ትርፍ ጊዜ ሲያገኝ ብቻ የሚያገለግል።

ሰዎች ጎበዝ እንዲሉት እና ሰዎችን ለማስደሰት ብቻ የሚያገለግል።

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አባ ቢሻይ እንዴት ሥርዓተ አገልግሎቱ ይፈጽሙ ነበር?

በጸሎት እየተጉ እና ደቀ መዝሙር በማስተማር።

እንግዳ ተቀብለው ዝቅ ብለው እግር ማጠብ።

በትምህርት ቤት ተማሪው ያደረገውን መጥፎ ነገር አይተው አብሮ ከማድረግ ይልቅ ጥሩን ነገር በመምከር።

መልስ የለም።