ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

5th - 12th Grade

7 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ቤተ ክርስቲያን መግባት) ምድብ ፩(1)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ቤተ ክርስቲያን መግባት) ምድብ ፩(1)

5th - 11th Grade

7 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ አንድ)

ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ አንድ)

KG - 5th Grade

7 Qs

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - ጠቢቡ ሰሎሞን - ምድብ 2

4th - 5th Grade

7 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ አንድ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሦስት ምድብ አንድ

3rd - 5th Grade

6 Qs

የቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ክፍል ምዕራፍ ፱ ትምህርት

የቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ክፍል ምዕራፍ ፱ ትምህርት

12th Grade

9 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የካህናት ስምና ቅድመ ተከተል ምድብ ፪

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የካህናት ስምና ቅድመ ተከተል ምድብ ፪

5th - 12th Grade

9 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ ሁለት)

ሥርዓተ ቤተ ክርስትያን (ንዋያተ ቅድሳት ክፍል ፪) (ምድብ ሁለት)

6th - 12th Grade

8 Qs

መጻጒዕ ምድብ ፩

መጻጒዕ ምድብ ፩

6th - 8th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፦ሥርዓተ አገልግሎት ምድብ2

Assessment

Quiz

Religious Studies

5th - 12th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 1+ times

FREE Resource

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አገልጋይ ለአገልግሎቱ ምን መሆን አለበት?

ታማኝ

ቸር

መልስ የለም

2.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ስለ ገብር ኄር ትክክለኛ የሆነው የቱ ነው?

ገብረ ኄር ማለት ታማኝ ቸር አገልጋይ ማለት ነው።

የዐቢይ ጾም ፮ኛ ሳምንት ነው

Media Image

ሁሉም መልስ ነው።

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

በየትኛው ዕድሜያችን ላይ ስንሆን ነው በአገልግሎት መሳተፍ ያለብን?

በሕፃንነት

በወጣትነት

በዕድሜ በጣም ትልቅ ሰው ስንሆን።

እንደ ነቢዩ ሳሙኤል በእድሜያችን ዘመን ሁሉ።

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

1 min • 1 pt

ሥርዓተ አገልግሎት ማለት ምን ማለት ነው።

የቤተ-ክርስቲያንን ሥርዓት ማወቅ ብቻ።

የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት መፈጸም ብቻ።

የቤተ-ክርስቲያንን ሥርዓት ማወቅ እና መፈፀም።

መልሱ የለም።

5.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

1 min • 1 pt

የቤት ሥራ እንደተሰጠን እና እንዳነበብነው የገብር ኄር ታሪክ የሚገኘው በመጸሐፍ ቅዱስ በየትኛው ክፍል ነው?

የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፭ ቁጥር ፲፬ እስከ ፴

መጽሐፈ ሳሙኤል ምዕራፍ ፳፭ ቁጥር ፲፬ እስከ ፴

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ታማኝ አገልጋይ ምን አይነት ነው?

ጊዜውን ሳይሰስት ለአገልግሎቱ የሚሰጥ።

እውቀቱን ሳይሰስት ለአገልግሎቱ የሚሰጥ።

ትርፍ ጊዜ ሲያገኝ ብቻ የሚያገለግል።

ሰዎች ጎበዝ እንዲሉት እና ሰዎችን ለማስደሰት ብቻ የሚያገለግል።

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

አባ ቢሻይ እንዴት ሥርዓተ አገልግሎቱ ይፈጽሙ ነበር?

በጸሎት እየተጉ እና ደቀ መዝሙር በማስተማር።

እንግዳ ተቀብለው ዝቅ ብለው እግር ማጠብ።

በትምህርት ቤት ተማሪው ያደረገውን መጥፎ ነገር አይተው አብሮ ከማድረግ ይልቅ ጥሩን ነገር በመምከር።

መልስ የለም።