Search Header Logo

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ማማተብ ምድብ ፪(2)

Authored by Debre Genet Kidist Selassie

Religious Studies

5th - 9th Grade

Used 3+ times

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ማማተብ ምድብ ፪(2)
AI

AI Actions

Add similar questions

Adjust reading levels

Convert to real-world scenario

Translate activity

More...

    Content View

    Student View

8 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ማማተብ ማለት ምን ማለት ነው ?

ምንም ማለት አይደለም

ምልክት ማድረግ ወይም መባረክ

መጠቆም

ሁሉም መልስ ነው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የማማተብ ጥቅሙ ምንድን ነው ?

ከሚያስጨንቀን ነገር ለመጠበቅ

ውሎአችን የተባረከ እንዲሆን

ምግባችን እንዲባረክ

መልስ የልውም

3.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

"እኔ በእግዚአብሔር ጣት አጋንንትን አስወጣለሁ " የሚለው የጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በየትኛው የወንጌል ክፍል ይገኛል በተማርነው መሰረት?

በማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 14 ቁጥር 14

በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 20 ቁጥር 23

በሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 11 ቁጥር 20

በዮሐንስ ወንጌ ምዕራፍ 12 ቁጥር 20

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

መቼ እናማትባለን

ከመመገባችን ብፊት

ከመጸለያችን በፊት

ማንኛውንም ነገር ከማድረጋችን በፊት

ሁሉም መልስ አይደለም

5.

FILL IN THE BLANK QUESTION

1 min • 1 pt

ስናማትብ ጣታችንን የምን ቅርጽ እንሰራለን ?

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

እንዴት ነው የምናማትበው ?

መጀመሪያ ጣታችንን የተ ቅርጽ እናደርጋለን

በመስቀል ቅርጽ ያደረግነውን ጣታችንን ግንባራችን ላይ አድርገን ከግንባራችን ወደሆዳችን ከዚያም ወደ ግራ ትከሻችን በመቀጠልም ወደ ቅኝ እንወስደዋለን

በመጀመሪያ ከታች ወደላይ እናማትባለን

ሁሉም መልስ ነው

7.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ጸሎት ስናደርግ ማማተብ አይጠበቅብንም?

እውነት

ውሸት

Access all questions and much more by creating a free account

Create resources

Host any resource

Get auto-graded reports

Google

Continue with Google

Email

Continue with Email

Classlink

Continue with Classlink

Clever

Continue with Clever

or continue with

Microsoft

Microsoft

Apple

Apple

Others

Others

Already have an account?