
ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ጸበል ጸዲቅ ምድብ ፪
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
6th - 12th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
10 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
የጻድቅ መታሰቢያ ለዘላለም ይኖራል የሚለው ጥቅስ በብሉይ ኪዳን የት ይገኛል?
መዝሙረ ዳዊት መዝሙር ፻፲፩(፻፲፪)
ማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲ ቁጥር ፵ እስከ ፵፪
ሁለቱም
መልስ የለም
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
ከሥርዓተ ቅዳሴ በኋላ በቤተ ክርስቲያን የሚደረግ የምግብ እና የመጠጥ መስተንግዶ ምን ይባላል።
መክፈልት
በረከት
ሁለቱም መልስ ነው
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የጸበል ጸዲቅ ሥርዓት በሚደረገው በቤተ ክርስትያን ብቻ ነው።
እውነት/ትክክል
ውሸት/ሀሰት
4.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
በዛሬው ትምህርታችን መሠረት የቅድስት አፎሚያ ታሪክ ምን ያስተምረናል?
ዝክር ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚያስገኘውን በረከት።
ምንም አያስተምረን።
ዝክር የሚደረገው ሰዎች እንዲሰባሰቡ መሆኑን።
5.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጸበል ጸዲቅ/ዝክር ለምን እናደርጋለ?
እግዚአብሔር አምላካችን በረከትን እንዲሰጠን
ቅዱሳንን መዘከር እግዚአብሔር የሚወደው ስለሆነ።
በእግዚአብሔር ዘንድ መልካም ዋጋ ስላለው።
መልስ የለም
6.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጸበል ጸዲቅ በምናደርግበት ጊዜ ከተቸገሩ ጋር አብሮ ማድረግ ከዝክር በተጨማሪ ምን እያደረግን ነው?
ምንም አናደርግም።
ምጽዋት
መልስ የለም
7.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲ ቁጥር ፵ እስከ ፵፪ ላይ ያለው "ጽዋ ውኃ ብቻ" ማለቱ ምን ማለት ነው?
ከውሃ ሌላ አታድርጉ።
ባይመቸን እንኳን ዝክርን በምግብ አለማዘጋጀ ምክንያት ማስታጎል(ማቆም) እንደሌለብን።
በቀላሉ በምናገኘው ውሃ በመዘከር ትልቅ ዋጋ እንደምናገኝ።
መልስ የለም
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?