
የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ጥያቄ እና መልስ
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
5th - 10th Grade
Used 4+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
6 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ከሚከተሉት ውስጥ ለክርስትና እምነት መስፋፋት መክንያቶች ናቸው
ሀ) የፅርዕ ቋንቋ በዓለም መስፋፋት
ለ) ብልይ ኪዳን ከእብራይስጥ ወደ ጽርዕ /ግሪክ/ መተርጎም
ሐ) የሮም መንግሥት የዓለም ገዢ ስለነበር ክርስትና በቀላሉ ማስፋፋት አልተቻለም ነበር
መ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው
2.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
የቤተ ክርስቲያን ታሪክ መማር የሚጥቅመው
ሀ) ትውልዱ ለችግሮች መፍትሔ ለመፈልግ ጠንክሮ ቤተ ክርስቲያንን እንዲያገለግል በፈተና መጽናትን ለማስገንዘብ
ለ) የነበሩ ችግሮችን ለማረምና መልካም ጅምሮችን በተሻለ መልኩ ለመቀጠል
ሐ) አስተምሮዋን ለመረዳት
መ) ቤተ ክርስቲያን በማን እንደተመሠረትች ለመረዳት)
3.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌትችን ሐዋርያቱን ባዘዛቸው መሠረት ተስፋውን ሲጠባበቁ ቆይተው ጌታ በዐረገ በዐሥረኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት በመስጠቱ የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን መመሥራት ምክንያት ሆነ፡፡
ሀ) እውነት
ለ) አልተመሰረተችም
ሐ) ጌታችን ባረገ በ10ኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ አልተላከላቸውም
መ) ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ መንም አልሠሩም
4.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
በቤተ ክርስቲያን ተሪክ ከመከተሉት የዓለም ሀገሮች ውስጥ ክርስትና በቀላሉ የተስፋፋባቸው ሀገሮች የትኞቹ ናቸው
ሀ) እንግሊዝና ጣሊያን
ለ) ፈረንሳይ እና አሜሪካ
ሐ) እስራኤልና ግብፅ
መ) እስራኤልና ኢትዮጵያ
5.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ለመጀመሪያቱ ቤተ ክርስቲያን መመሥረት___________________ ምክንያት ነበር
ሀ) ጌታ ከሙታን በተነሣ በኅምሳኛው ቀን(የጰንጠቆስጤ፣ የጰራቅሊጦስ ዕለት) የመንፈስ ቅዱስ መውረድ
ለ) የጌታ በሦስተኛው ቀን ከሙታን መነሣት
ሐ) የጌታችን በሃምሣኛው ቀን ማረግ
መ) መልስ አልተሰጠም
6.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
በቅዱስ ጴጥሮስ ትምህርት ተለውጠው ክርስቲያን የሆኑት ወደ አገራቸው ገብተው ምን አደረጉ
ሀ) ምንም አላደረጉም
ለ) ክርስትናን አስፋፉ
ሐ) (ሀ) መልስ ነው
መ) ምልስ አልተሰጠም
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?