የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ጥያቄ እና መልስ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ጥያቄ እና መልስ

5th - 10th Grade

6 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

መጻጒዕ ምድብ ፩

መጻጒዕ ምድብ ፩

6th - 8th Grade

10 Qs

አቡጊዳ ክለሳ(መድብ ፩)

አቡጊዳ ክለሳ(መድብ ፩)

3rd - 6th Grade

10 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን( ጾመ ፍልሰታ) ምድብ 1

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን( ጾመ ፍልሰታ) ምድብ 1

1st - 5th Grade

10 Qs

ነገረ ሰብእ ምድብ ፩

ነገረ ሰብእ ምድብ ፩

2nd Grade - University

9 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ጾመ ነቢያት ምድብ ፪

ትምህርተ ሃይማኖት - ጾመ ነቢያት ምድብ ፪

5th - 7th Grade

8 Qs

አዳም እና ሔዋን ምድብ ፩ና፪

አዳም እና ሔዋን ምድብ ፩ና፪

3rd - 7th Grade

8 Qs

ምድብ ፩. አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

ምድብ ፩. አማርኛ ፊደል ፤ ቃላት ፤ ንባብና ጽሕፈት

2nd - 5th Grade

10 Qs

የአባታችን የአብርሃም እና የሣራ ታሪክ ምድብ  ፪

የአባታችን የአብርሃም እና የሣራ ታሪክ ምድብ ፪

6th - 8th Grade

8 Qs

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ጥያቄ እና መልስ

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ሁለት ጥያቄ እና መልስ

Assessment

Quiz

Religious Studies

5th - 10th Grade

Hard

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 4+ times

FREE Resource

6 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ከሚከተሉት ውስጥ ለክርስትና እምነት መስፋፋት መክንያቶች ናቸው

ሀ) የፅርዕ ቋንቋ በዓለም መስፋፋት

ለ) ብልይ ኪዳን ከእብራይስጥ ወደ ጽርዕ /ግሪክ/ መተርጎም

ሐ) የሮም መንግሥት የዓለም ገዢ ስለነበር ክርስትና በቀላሉ ማስፋፋት አልተቻለም ነበር

መ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

የቤተ ክርስቲያን ታሪክ መማር የሚጥቅመው

ሀ) ትውልዱ ለችግሮች መፍትሔ ለመፈልግ ጠንክሮ ቤተ ክርስቲያንን እንዲያገለግል በፈተና መጽናትን ለማስገንዘብ

ለ) የነበሩ ችግሮችን ለማረምና መልካም ጅምሮችን በተሻለ መልኩ ለመቀጠል

ሐ) አስተምሮዋን ለመረዳት

መ) ቤተ ክርስቲያን በማን እንደተመሠረትች ለመረዳት)

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ጌትችን ሐዋርያቱን ባዘዛቸው መሠረት ተስፋውን ሲጠባበቁ ቆይተው ጌታ በዐረገ በዐሥረኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ ለሐዋርያት በመስጠቱ የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን መመሥራት ምክንያት ሆነ፡፡

ሀ) እውነት

ለ) አልተመሰረተችም

ሐ) ጌታችን ባረገ በ10ኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ አልተላከላቸውም

መ) ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ከተቀበሉ በኋላ መንም አልሠሩም

4.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በቤተ ክርስቲያን ተሪክ ከመከተሉት የዓለም ሀገሮች ውስጥ ክርስትና በቀላሉ የተስፋፋባቸው ሀገሮች የትኞቹ ናቸው

ሀ) እንግሊዝና ጣሊያን

ለ) ፈረንሳይ እና አሜሪካ

ሐ) እስራኤልና ግብፅ

መ) እስራኤልና ኢትዮጵያ

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ለመጀመሪያቱ ቤተ ክርስቲያን መመሥረት___________________ ምክንያት ነበር

ሀ) ጌታ ከሙታን በተነሣ በኅምሳኛው ቀን(የጰንጠቆስጤ፣ የጰራቅሊጦስ ዕለት) የመንፈስ ቅዱስ መውረድ

ለ) የጌታ በሦስተኛው ቀን ከሙታን መነሣት

ሐ) የጌታችን በሃምሣኛው ቀን ማረግ

መ) መልስ አልተሰጠም

6.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

በቅዱስ ጴጥሮስ ትምህርት ተለውጠው ክርስቲያን የሆኑት ወደ አገራቸው ገብተው ምን አደረጉ

ሀ) ምንም አላደረጉም

ለ) ክርስትናን አስፋፉ

ሐ) (ሀ) መልስ ነው

መ) ምልስ አልተሰጠም