
የ 2014 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ጥያቄ እና መልስ ምድብ አንድ
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
English
1st - 3rd Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
10 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ማለት...
ሀ) በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ የተጠመቁ ታሪክ ማለት ነው
ለ) የክርስቲያኖች ታሪክ ማለት ነው
ሐ) ስለ ቅዱሳን ተጋድሎ የምንማርበት ማለት ነው
መ) ስለ ሃይማኖት የምንማርበት ማለት ነው
2.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የምናማትበው ጸሎት ስንጀምር ብቻ ነው።
ሀ/ እውነት ( ጸሎት ስንጀምር ብቻ ማማተብ በቂ ነው)
ለ/ ሐሰት ( ከመኝታ ስንነሳ፣ ስንመገብ፣ ስራ ስንጀምር እና ስንጨርስ፣ ስንፈራ....... ማማተብ አስፈላጊ ነው)
3.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የሶምሶን አባት ማን ይባላል?
ሀ/ ዘካርያስ
ለ/ ዮሐንስ
ሐ/ ማኑሄ
መ/ ፋኑኤል
4.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
የቤተ ክርስቲያን ታሪክ መማር የሚጥቅመው...
ሀ) ቤተ ክርስቲያን በማን እንደተመሠረትች ለመረዳት
ለ) የቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ ለመረዳት
ሐ) የነበሩ ችግሮችን ለማረምና መልካም ጅምሮችን በተሻለ መልኩ ለመቀጠል
መ) ትውልዱ ለችግሮች መፍትሔ ለመፈልግ ጠንክሮ ቤተ ክርስቲያንን እንዲያገለግል በፈተና መጽናትን ለማስገንዘብ
5.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
መሳለም ማለት ምን ማለት ነው?
ሀ/ ሰላምታ መስጠት
ለ/ ፍቅርን መስጠት
ሐ/ ክብርን መስጠት
መ/ መስገድ ማለት ነው
6.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
መቶ ሃያ ቤተሰብ የሚባሉት የሚከተሉት ናቸው
ሀ) 12 ሐዋርያት፣ 36 አርድዕት፣ 72 ቅዱሳት አንስት
ለ) 36 ሐዋርያት፣ 72 አርድዕት፣ 12 ቅዱሳት አንስት
ሐ) 12 አርድዕት፣ 36 ቅዱስት አንስት፣ 72 ሐዋርያት
መ) 12 ሐዋርያት፣ 72 አርድዕት፣ 36 ቅዱሳት አንስት፣
7.
MULTIPLE CHOICE QUESTION
30 sec • 1 pt
የጌታ ደቀመዝሙር ያልሆነው___
ሀ/ ጴጥሮስ
ለ/ ፊሊጶስ
ሐ/ ዮናስ
መ/ ሀ እና ለ መልስ ናቸው
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?