ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

6th - 12th Grade

7 Qs

quiz-placeholder

Similar activities

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-መውደድ ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን-መውደድ ምድብ ፪(2)

5th - 10th Grade

10 Qs

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፪(2)

ቤተ ክርስቲያን መሄድ ምድብ ፪(2)

6th - 11th Grade

7 Qs

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የአብርሃም ታሪክ ምድብ 2 (፪)

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት - የአብርሃም ታሪክ ምድብ 2 (፪)

5th - 6th Grade

10 Qs

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

ትምህርተ ሃይማኖት - ዳግም ትንሣኤ ምድብ ሁለት

5th - 8th Grade

5 Qs

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን (ንዋያተ ቅድሳት) ምድብ ፪(2)

Assessment

Quiz

Religious Studies

6th - 12th Grade

Medium

Created by

Debre Genet Kidist Selassie

Used 7+ times

FREE Resource

7 questions

Show all answers

1.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

45 sec • 1 pt

በቤተ ክርስቲያን ምሳሌያዊ አስተምሮ ቅዱሳን መጽሕፍት -------------አትሮንስ ደግሞ--------ምሳሌ ናቸው።

የመላእክት እና የእመቤታችን።

የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ እና እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም።

2.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

Media Image

እዚህ ፎቶ ላይ የምታዩት ንዋያተ ቅድሳት ጥቀሱ።

አትሮንስ እና ቅዱሳን መጻሕፍት ።

ደውል

ሻማ እና መቅረዝ።

የተዘረጋ ጥላ እና ድባብ

3.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

"አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለህና፤ ከሕፃንነትህም ጀምረህ ክርስቶስ ኢየሱስን በማመን፥ መዳን የሚገኝበትን ጥበብ ሊሰጡህ የሚችሉትን ቅዱሳን መጻሕፍትን አውቀሃል። የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና በበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል" የሚለውን ምን ላይ እናገቸዋለን።

ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፩ ቁጥር ፳፮

ሁለተኛው ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፫ ቁጥር ፲፬-፲፯

ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፴፱ ቁጥር ፩

ሉቃስ ምዕራፍ ፪ ቁጥር ፲፩

4.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

ቤተ ክርስቲያን ልብሰ ተክህኖ(የካህናት ልብስ) አሰራሩ መሠረቱ ምንድን ነው?

ሰዎች የተመቻቸውን።

እግዚአብሔር ለሙሴ እንዳዘዘው።

ምንም መሠረት የለውም።

5.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሲነበብ ከምታውቋቸው ቅዱሳን መጻሕፍት እነማን ናቸው።

ተአምረ ማርያም

መጽሐፍ ቅዱስ

ድርሳነ ሚካኤል

መዝገብ ጸሎት

6.

MULTIPLE CHOICE QUESTION

30 sec • 1 pt

Media Image

ይህ ንዋየ ቅድሳት ምሳሌ ምንድን ነው።

ጲላጦስ "እኔ ከደሙ ንጹሕ ነኝ" ብሎ የታጠበበት።

እግዚአብሔር የሚገለጥበት ዓምድ ደመና።

የመጥምቁ ዮሐንስ ስብከት።

የጌታችን አዳም ወዴት ነው የሚለውን የማንቂያ ቃል።

7.

MULTIPLE SELECT QUESTION

45 sec • 1 pt

ዛሬ ከተማርናቸው ንዋያተ ቅድሳት ውስጥ የሻማ፣መቅረዝ እና ጧፍ ምሳሌነታቸው የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፣እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና መላእክት ነው።

እውነት(ትክክል)

ውሸት(ሐሰት)

Discover more resources for Religious Studies