
ትምህርተ ሃይማኖት - ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያደራጋቸው ተአምራት ምድብ አንድ
Authored by Debre Genet Kidist Selassie
Religious Studies
3rd - 4th Grade
Used 1+ times

AI Actions
Add similar questions
Adjust reading levels
Convert to real-world scenario
Translate activity
More...
Content View
Student View
5 questions
Show all answers
1.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ተአምር ማለት ምን ማለት ነው?
ሀ) ድንቅ
ለ) አስገራሚ
ሐ) ምልክት
መ) መልስ አልተሰጠም
2.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ካስተማረ በኋላ ለሕዝቡ የሚበሉትን አበርክቶ የሰጣቸው ምንድነ ው?
ሀ) ሁለት ዓሣ፣ አምስት እንጀራ
ለ) ሁለት እንጀራ፣ አምስት ዓሣ
ሐ) ሦስት እንጀራ፣ ሁለት ዓሣ
መ) አንድ ዓሣ፣ ሦስት እንጀራ
3.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቃና ዘገሊላ በነበረው ሠርግ ለስንትኛ ጊዜ ተአምር አደረገ
ሀ) ለሦስትኛ
ለ) ለሁለተኛ
ሐ) ለአራተኛ
መ) መልስ አልተሰጠም
4.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
በሚከተሉት መንገዶች እግዚአብሔር ተአምር ያደርጋል
ሀ) በቀጥታ
ለ) በቅዱሳን ላይ አድሮ
ሐ) መልስ አልተሰጠም
መ) ሀ እና ለ መልስ ናቸው
5.
MULTIPLE SELECT QUESTION
45 sec • 1 pt
ምትሀት ማለት ምን ማለት ነው?
ሀ) መምሰል የሚችል
ለ) ታይቶ የሚጠፋ
ሐ) ሐሰተኛ ረቂቅ መንፈስ
መ) ሁሉም መልስ ነው
Access all questions and much more by creating a free account
Create resources
Host any resource
Get auto-graded reports

Continue with Google

Continue with Email

Continue with Microsoft
or continue with
%20(1).png)
Apple
Others
Already have an account?